Fana: At a Speed of Life!

ለአፍሪካ ችግሮች እልባት ለመስጠት የወጣቶችን አቅም መጠቀም ያስፈልጋል- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአፍሪካ ችግሮች እልባት ለመስጠት የወጣቶችን አቅም በከፍተኛ ሁኔታ መጠቀም እንደሚገባ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ ብልጽግና ፓርቲ ከመላው አፍሪካ ለተወጣጡ የአፍሪካ ወጣት መሪዎች ጉባዔ ተሳታፊ ለሆኑ እንግዶች…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተፈናቀሉ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የሚመለከታቸው ተቋማት ድጋፍ እንዲያደርጉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ጥሪ አቀረቡ፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተቋቋመ ልዩ አጣሪ ቋሚ ኮሚቴ የመተከል ግጭት መፍትሄና…

ከአላማጣ እስከ ቆቦ ያሉ አካባቢዎች ዳግም የኤሌክትሪክ ኃይል አገኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በከፈተው ጦርነት በደረሰ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት ውድመት ኃይል ተቋርጦባቸው የነበሩት አላማጣ፣ ኮረም፣ ዋጃ፣ ጥሙጋ እና ቆቦ ከተሞች ዳግም የኤሌክትሪክ ኃይል አግኝተዋል፡፡ አገልግሎቱ እንደገና ለመመለስ በተደረገ ፈጣን…

በ50 ሚሊየን ዶላር እየተገነባ የሚገኘው የኢ-ኮሜርስ የጭነት አገልግሎት ማዕከል በቅርቡ ስራ እንደሚጀምር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ50 ሚሊየን ዶላር እያስገነባ ያለው ዘመናዊ የኢ-ኮሜርስ የጭነት አገልግሎት ማዕከል በቅርቡ ስራ እንደሚጀምር አስታወቀ። በዓለም የኢ-ኮሜርስ ንግድ እየተስፋፋ መሆኑን ተከትሎ አየር መንገዱ ተወዳዳሪነቱን ለማስቀጠል…

በኢትዮጵያ 3 ነጥብ 7 ሚሊየን አርሶ አደሮች በኩታ ገጠም ማሳ እያለሙ ነው –  ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ 3 ነጥብ 7 ሚሊየን አርሶ አደሮች በኩታ ገጠም ማሳ እያለሙ እንደሚገኙ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በመኽር…

የኢትዮጵያ መንግስት በህንድ በድልድይ መደርመስ አደጋ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ሀዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በህንድ ጉጃራት ግዛት በደረሰ የድልድይ መደርመስ አደጋ ህይወታቸው ባለፈ ዜጎች የተሰማውን ሀዘን ገልጿል፡፡   የኢትዮጵያ መንግስት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷ በሕንድ ጉጃራት ግዛት ትናንት በደረሰ…

በሐረሪ ክልል መሬት ወስደው ባላለሙ ባለሀብቶች እና ፕሮጀክቶችን በሚያጓትቱ ተቋራጮች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል መሬት ወስደው ባላለሙ ባለሃብቶች እና ፕሮጀክቶችን በወቅቱ በማያጠናቅቁ ተቋራጮች ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ አቶ ኦርዲን በድሪ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ጀማሪ የፈጠራ ባለቤቶችን ለመደገፍ 4 ቢሊየን ብር መድቤያለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ጀማሪ የፈጠራ ባለቤቶችን ለመደገፍ 4 ቢሊየን ብር መመደቡን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዮሃንስ አያሌው እንደገለጹት÷ ባንኩ የፈጠራ ባለቤቶችን ለመደገፍ 4 ቢሊየን ብር የመደበ ሲሆን የባንኩን ድጋፍ የሚሹ…

አሜሪካ ያጋጣሟት ውስጣዊ ችግሮች ከቁጥጥር ውጭ እየሆኑ መምጣታቸውን የህዝብ አስተያየት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ያጋጣሟት ውስጣዊ ችግሮች ከቁጥጥር ውጭ እየሆኑ መምጣታቸውን ከህዝብ የተሰበሰበ አስተያየት አመላከተ። ሲ ቢ ኤስ አሜሪካ አሁን ላይ ያለችበትን ሁኔታ በተመለከተ የህዝብ አስተያየት ሰብስቧል። በሀገሪቱ የተከሰተው ከፍተኛ የዋጋ ንረት…

በቡና እሴት ሰንሰለት ለተሰማሩ ባለድርሻ አካላት ብድር ማመቻቸት የሚያስችል የ10 ሚሊየን ዩሮ ፕሮጀክት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርና ሚኒስቴር ከተመድ ኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ጋር በቡና እሴት ሰንሰለት ለተሰማሩ ባለድርሻ አካላት ብድር ለማመቻቸት የሚያስችል የ10 ሚሊየን ዩሮ ፕሮጀክት ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የግብርና ሚኒስትሩ ኡመር ሁሴን እና በኢትዮጵያ…