Fana: At a Speed of Life!

በሲዳማ ክልል ዘንድሮ ከ283 ሺህ ቶን በላይ ቡና ለገበያ ለማቅረብ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት ከ283 ሺህ ቶን በላይ ጥራቱን የጠበቀና የታጠበ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር  ደስታ ሌዳሞ እንደገለጹት÷ በሲዳማ ክልል የቡና ማሳን በማስፋትና ምርታማነትን…

ኦቻ መንግሥት የሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽ እንዲሆን እያከናወነ ያለውን ሥራ አደነቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ድጋፍ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) መንግስት በግጭትና በተፈጥሮ አደጋዎች ለተጎዱ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽ እንዲሆን እያከናወነ ያለውን ሥራ አደነቀ፡፡ በኦቻ የሰብዓዊ ድጋፍ፣ የገንዘብና ሀብት አሰባሰቢ ክፍል…

ወጋገን ባንክ ከታክስ በፊት ከግማሽ ቢሊየን ብር በላይ አተረፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጋገን ባንክ ከታክስ በፊት 572 ሚሊየን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን አስታውቋል፡፡ ባንኩ የባለአክሲዮኖች 29ኛ መደበኛ እና14ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ አካሂዷል፡፡ በጉባዔው ላይ እንደተገለጸው÷ እያንዳንዱ አክሲዮን ያስገኘው ትርፍ ወደ 16…

ገለልተኛ የኢኮኖሚ መማክርት ጉባዔ ያካሄደውን ጥናት ውጤት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተቋቋመው ገለልተኛ የኢኮኖሚ አማካሪዎች ጉባዔ ያካሄደውን ጥናት ውጤት ይፋ አድርጓል፡፡ መንግስትን በኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ እንዲያማክር የተቋቋመው መማክርት ጉባዔው ከብሔራዊ ማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ባደረገው…

በሶማሌ ክልል የሙስና መከላከል ኮሚቴ ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ አምስት አባላት ያሉት የሙስና መከላከል ኮሚቴ አቋቋሙ፡፡ የኮሚቴው ኃላፊነት  በክልሉ በሙስና ተግባራት ላይ ክትትልና ምርመራ  ማድረግ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በተደረገው ክትትልና ምርመራ መሰረትም…

ግጭት በነበረባቸው አካባቢዎች የነዳጅ ማደያዎችን ዳግም ወደ አገልግሎት ለመመለስ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግጭት ተከስቶባቸው በነበሩ አካባቢዎች የነዳጅ ማደያዎችን በአጭር ጊዜ ዳግም ወደ አገልግሎት ለመመለስ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ…

በወራቤ አንዲት እናት በአንድ ጊዜ አራት ልጆችን ተገላገሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አንዲት እናት በአንድ ጊዜ አራት ልጆችን በሰላም ተገላግለዋል። ወ/ሮ ነፊሳ ሸምሰዲን በስደት ከሚኖሩበት ሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ትውልድ ቀያቸው ሳንኩራ ወረዳ ዓለምገበያ ከተማ በጉዞ ላይ…

5ኛው ዙር በጎነት ለአብሮነት የበጎ ፍቃደኛ ወጣት ሰልጣኞች ምረቃ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከባሕርዳር፣ ጅማ እና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር ያሰለጠናቸውን የሰላም መልዕክተኞች ዛሬ አስመርቋል፡፡ በሥነ ስርዓቱ ንግግር ያደረጉት የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፍሬው ተገኝ በዩኒቨርሲቲው የቆዩ ከተለያዩ ክልሎች…

ለሚሰጠው አገልግሎት 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር እጅ መንሻ የጠየቀው ባለሙያ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሚሰጠው መንግስታዊ አገልግሎት 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ጉቦ ጠይቆ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የተቀበለው ባለሙያ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት መሆኑን የአዲስ የአበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የመሬት ሊዝ ባሙያ የሆነው…

በ180 ሚሊየን ዶላር የሚተገበርና ስደተኞችን እንዲሁም ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት 5 ዓመታት በ180 ሚሊየን ዶላር የሚተገበርና ስደተኞችን ብሎም የሚጠለሉበትን አካባቢ ማህበረሰብ ተጠቃሚ የሚያደርግ ሁለተኛውዙር የስደተኞች ተጽዕኖ ምላሽ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ። ፕሮጀክቱ የግብርና ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች፣ የልማት…