Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን ችግሮች በአፍሪካውያን እንደሚፈቱ የጸና እምነት አላት- አምባሳደር ተሾመ ቶጋ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን ችግሮች በአፍሪካውያን እንደሚፈቱ የጸና እምነት እንዳላት በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ አስገነዘቡ፡፡ አምባሳደሩ ቤጂንግ ለሚገኙ የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤት አባላት እና በተባበሩት መንግሥታት…

አቶ ደመቀ መኮንን በንግሥት ኤልዛቤጥ ሁለተኛ ህልፈት በተዘጋጀው የሀዘን መግለጫ ፊርማቸውን አስቀመጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በንግሥት ኤልዛቤጥ ሁለተኛ ህልፈት በተዘጋጀው የሀዘን መግለጫ ፊርማቸውን አስቀምጠዋል፡፡ ንግሥት ኤልዛቤጥ ሁለተኛ ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው…

በጎንደር ከተማ ለጥምር ጦሩ 17 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ አስተዳደር ለጥምር ጦሩ ድጋፍ በዓይነትና በጉልበት 17 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ መሰብሰቡ ተገለጸ፡፡ የጎንደር ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ባዮ አቡሃይ በድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብሩ ላይ እንዳሉት÷ አሸባሪው ህወሓት የከፈተውን…

ክልሎች እና የተለያዩ ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ክልሎች እና የተለያዩ ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የተለያዩ ድጋፎችን አደረጉ። ድጋፎቹ የጥሬ ገንዘብ፣ የሰንጋ እና የአይነት ድጋፎች ናቸው። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤትና ተጠሪ ተቋማት፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል እና የነዳጅ…

የአሸባሪው ህወሓት ተማፅኖ ጊዜ ለመግዛት ነው – ፕሮፌሰር አን ፊትዝ-ጄራልድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን የሚሰማው የአሸባሪው ህወሓት የተኩስ አቁም ተማፅኖ ለዘላቂ ሠላም ዕድል ለመስጠት ሳይሆን ከደረሰበት ኪሳራ ለማገገም መሆኑን ፕሮፌሰር አን ፊትዝ ጀራልድ ገለጹ፡፡ እንደ አን ፊትዝ-ጀራልድ ገለጻ አማፂው ኃይል አሁን ላይ ኅጋዊ ሂደቱን ያላሟላ…

አዲስ የሲሚንቶ ዋጋ ተመን ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እየጨመረ የመጣውን የሲሚንቶ ምርት ዋጋ ለማስተካከል አዲስ የዋጋ ተመን ማውጣቱን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ እየናረ የመጣውን የሲሚንቶ ምርት ዋጋ ለማስተካከል ፋብሪካዎች የዋጋ ማስተካከያ እንዲያደርጉ ተጠይቀው ያወጡት…

ለወቅታዊ ጉዳዮች የሚውል ዓለም አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ እና የገንዘብ ሚኒስቴሮች ከዳያስፖራ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር ለወቅታዊ ጉዳዮች የሚውል ዓለም አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ አስጀምረዋል። ለአንድ ወር የሚቆየው ዓለም አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄው በትናንትናው እለት በበይነ መረብ…

የጎርፍ አደጋ የእናትና ልጅን ሕይወት ቀጠፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን መርሐቤቴ ወረዳ እናትና ልጅ ወንዝ ሲያቋርጡ በጎርፍ አደጋ ህይወታቸው ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። እናትና ልጅ በወረዳው ኮራ ወንጭት ቀበሌ ደብረ ወግሽ አካባቢ ነዋሪ መሆናቸው ታውቋል። የመርሐቤቴ ወረዳ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት…

በሶማሌ ክልል ከ4 ሺህ በላይ የነዳጅ ድጎማ ተጠቃሚ ተሽከርካሪዎች ተመዘገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የነዳጅ ድጎማ ተጠቃሚ የሚሆኑ ከአራት ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎች ምዝገባ መከናወኑን የክልሉ የንግድና ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ ከ3 ሺህ በላይ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎችም የነዳጅ ድጎማ አሰራር…

በኦሮሚያ ክልል1 ሚሊየን ሄክታር መሬት በመስኖ ስንዴ ለማልማት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2015 በጀት ዓመት 1 ሚሊየን ሄክታር መሬት በመስኖ ስንዴ ለማልማት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ የኦሮሚያ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የመስኖ ስንዴ ልማት ንቅናቄ መርሐ ግብር…