Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን የአሸንድዬ በዓልን ለማክበር ላሊበላ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የአሸንድዬ በዓልን ለማክበር ላሊበላ ከተማ ገብተዋል፡፡ እንዲሁም የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለና ሚኒስትሮች በዓሉን ለማክበር ላሊበላ ከተማ መግባታቸውን…

ህጻናት የተሟላ አእምሯዊና ስነልቦናዊ እድገት እንዲኖራቸው መጫወቻ ቦታዎችን ማዘጋጀት ያስፈልጋል- ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ልጆች የተሟላ አእምሯዊና ስነልቦናዊ እድገት እንዲኖራቸው የተሟሉ መጫወቻ ቦታዎችን ማዘጋጀት እንደሚያስፈልግ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡   የቀዳማይ ልጅነት እድገትና እንክብካቤ ፕሮግራም በአዲስ አበባ በተሟላ…

ወጣቶች በሥራ ላይ የሚያተኩሩ፣ የሀገራቸውን ጸጋ የሚያለሙ እና ፈጣሪያቸውን አመስጋኝ መሆን አለባቸው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቶች በሥራ ላይ የሚያተኩሩ፣ ሀገራቸውን ለማወቅ የሚተጉ፣ የሀገራቸውን ጸጋ የሚያለሙ እና ፈጣሪያቸውን አመስጋኝ መሆን አለባቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ሩሲያ የኢትዮጵያ መንግስት የሰሜኑን ግጭት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ያለውን ቁርጠኝነት አደነቀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ የኢትዮጵያ መንግስት በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የተከሰተውን ግጭት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት እየወሰደ ያለውን እርምጃ እንደምታደንቅ ገለጸች፡፡   በሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሀገራት ግንኙነት ጉዳይ ምክትል ዳይሬክተር አይቨን…

በጦርነቱ ጉዳት ከደረሰባቸው 536 የጤና ተቋማት 463ቱ አገልግሎት መስጠት መጀመራቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የሕወሓት ወረራ በአፋርና አማራ ክልሎች ጉዳት ከደረሰባቸው 536 ጤና ተቋማት ውስጥ 463 የሚሆኑት አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከዚህ ውስጥ 319 ጤና ተቋማት በከፊል አገልግሎት የጀመሩና ወደ ተሟላ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሕዝቡ ለሰላምና ለልማት መፋጠን የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ህብረተሰቡ ለሰላምና ለልማት መፋጠን የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የክልሉን እና የሀገርን ሰላም ለማስጠበቅ የመሪነት ሚናቸውን ለተወጡ አመራሮች የእውቅና መርሐ…