Fana: At a Speed of Life!

በአሸባሪው የአልሸባብ ታጣቂ ቡድን ላይ እየተወሰደ የሚገኘው የተቀናጀ እርምጃ በአኩሪ ድል ታጅቦ ቀጥሏል-የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የአልሸባብ ታጣቂ ቡድን ላይ እየተወሰደ የሚገኘው የተቀናጀ እርምጃ በአኩሪ ድል ታጅቦ መቀጠሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዛሬ ባወጣው መግለጫ ፥ የአልሸባብ የሽብር ቡድን…

የቀድሞው የቡርኪናፋሶ መሪ ብሌዝ ኮምፓውሬ የቶማስ ሳንካራን ቤተሰቦች ይቅርታ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ሐምሌ 20፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ቶማስ ሳንካራን አስገድለዋል በሚል የዕድሜ ልክ እስራት የተፈረደባቸው የቀድሞው የቡርኪናፋሶ መሪ ብሌዝ ኮምፓውሬ የሟቹን ፓን አፈሪካኒስት ቤተሰብ ይቅርታ ጠይቀዋል፡፡ ኮምፓውሬ ለሀገሪቱ መንግስት ቃል አቀባይ ሊዮኔል ቢልጎ በላከው መልዕክት ÷ በሥልጣን…

የጎሬ-ማሻ-ቴፒ መንገድ ግንባታ አፈፃፀም ከ35 በመቶ በላይ የደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልልን ከኦሮሚያ እና ከጋምቤላ ክልሎች ጋር በአቋራጭ የሚያስተሳስረው የጎሬ-ማሻ-ቴፒ መንገድ ግንባታ አፈፃፀም ከ35 በመቶ በላይ መድረሱን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የመንገድ ግንባታው በትኩረት እየተሰራ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር በሁለትዮሽ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም÷ የሁለቱን አገራት የቆየ ወዳጅነት ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ መክረዋል፡፡…

አፍሪካ በታዳሽ የኃይል አማራጮች ላይ ይበልጥ እንድትሠራ የናሚቢያው ፕሬዚዳንት አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ ቀውስ አፍሪካን ከታዳሽ ኃይል አረንጓዴ የኃይል አማራጮችን የመጠቀም ጉዳይ ሊያሳስባት እንደሚገባ የናሚቢያው ፕሬዚዳንት ሃጌ ጂንጎብ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ጂንጎብ ይህን ያሉት 2ኛው የአፍሪካ የታዳሽ ኃይል ኢኒሼቲቭ…

በምዕራብ ጉጂ ዞን በአሸባሪው ሸኔ ላይ የተጠናከረ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ያለው ጥምር የጸጥታ ኃይል በአሸባሪው ሸኔ ላይ የተጠናከረ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ የመከላከያ ሰራዊት የ94 ክፍለ ጦር አዛዥ ኮሎኔል ታደሰ ጉተማ÷ ጥምር የጸጥታ ኃይሉ ሽብርተኛው ሸኔን ለማጥፋት…

 “ስለኢትዮጵያ” የፓናል ውይይት እና የፎቶ አውደ ርዕይ በአዳማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 7ኛው "ስለኢትዮጵያ" የተሰኘው የፓናል ውይይት እና የፎቶ ግራፍ አውደ ርዕይ "የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር" በሚል መሪ ሐሳብ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በፓናል ውይይቱ እና የፎቶ አውደ ርዕዩ ላይ÷ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍፁም…

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በ2014 በጀት ዓመት የተያዙ የልማት እቅዶችን አሳክቻለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮችን በመቋቋም በ2014 በጀት ዓመት የተያዙ የልማት እቅዶችን ማሳካት መቻሉን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ገለጸ። የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ በበጀት…

አሜሪካ በድርቅ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች የሚውል 488 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ መንግሥት በኢትዮጵያ በድርቅ ምክንያት ለተጎዱ ዜጎች የሚውል የ488 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አድርጓል። በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግሥት ጉዳይ ፈጻሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን የሰብዓዊ ድጋፋን በማስመልከት ለመገናኛ…

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ ዓመት 3ኛ መደበኛ ጉባዔውን ዛሬ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር የ2014 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት እያቀረቡ ነው፡፡…