አሸባሪው ህወሓት በከባድ መሳሪያ በቆቦ ህፃናትና አዛውንቶች ላይ ጥቃት ፈፅሟል- ተጎጂዎች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በቆቦ ወረዳ ህፃናትና አዛውንቶች ላይ በከባድ መሳሪያ ጥቃት ፈፅሞብናል ሲሉ የጥቃቱ ተጎጂዎችና ቤተሰቦቻቸው ገለጹ።
የሽብር ቡድኑ ለሰላም የተሰጠውን እድል ትቶ ጦርነት በከፈተባቸው የአማራ ክልልና አፋር ክልል ወረዳዎች…