Fana: At a Speed of Life!

በናይል ወንዝ ውሃ ፍትሐዊ አጠቃቀም ላይ ያተኮረ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይል ወንዝ ውሃ ፍትሐዊ አጠቃቀም ላይ ያተኮረ የተፋሰሱ ሀገራት ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በጉባኤው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የተፋሰሱ ሀገራትና የቀጣናው የዘርፉ ተቋማት ተወካዮች፣ በተፋሰሱ…

በሀገር ሉዓላዊነት ላይ የተከፈተውን ጦርነት በተባበረ ክንድ መቀልበስ ይገባል- ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ሉዓላዊነት ላይ አሸባሪው ህወሓት የከፈተውን ጦርነት በተባበረ ክንድ መቀልበስ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል  ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር…

ህወሓት ዳግም ጦርነት መክፈቱ በትግራይ ህዝብ ጫንቃ ላይ ቆሞ የስልጣን እድሜውን ለማራዘም መሆኑን ምርኮኞች አጋለጡ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የቀረበለትን የሰላም አማራጭ ረግጦ ዳግም ጦርነት መክፈቱ በትግራይ ህዝብ ጫንቃ ላይ ቆሞ የስልጣን እድሜውን ለማራዘም ነው ሲሉ በተለያዩ ግንባሮች እጃቸውን ለጀግናው የሃገር መከላከያ ሰራዊት የሰጡ ምርኮኞች አጋለጡ፡፡ ምርኮኞቹ…

ጀርመን የሃይል ወጪን ለመቀነስ የ65 ቢሊየን ዩሮ ማገገሚያ ይፋ አደረገች 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን እየጨመረ የመጣውን የሃይል ወጪ ለመቀነስ የ65 ቢሊየን ዩሮ ማገገሚያ መመደቧን አስታወቀች፡፡ ጀርመን ገንዘቡን ይፋ ያደረገችው አውሮፓውያን በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት ከሀይል አቅርቦት ጋር እየታገሉ ባሉበት ወቅት መሆኑ ነው…

በጋምቤላ ክልል ለሽብር ወንጀል ማስፈጸሚያነት ሊውሉ የነበሩ ሕገ ወጥ የጦር መሣሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ ለጥፋት ኃይሎች የሽብር ወንጀል ማስፈጸሚያነት ሊውሉ የነበሩ 55 ሕገ ወጥ ክላሽንኮቭ መሣሪያዎች መያዛቸውን የወረዳው ፖሊስ አስታወቀ። የወረዳው ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ኡነክ ኡቦኖ እንደገለጹት÷ ሕገ ወጥ የጦር…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የቡና ማኅበር ተመሠረተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ የቡና ማኅበር ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ ተመሥርቷል።   ማኅበሩን ከዚህ በፊት የተቋቋሙ አምስት ማኅበራት በጋራ እንደመሰረቱት ተነግሯል።   የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶክተር…

በአሜሪካ፣ አውሮፓና አፍሪካ የሚኖሩ ዳያስፖራዎች በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ፣ አውሮፓና አፍሪካ የሚኖሩ ዳያስፖራዎች በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ዳያስፖራው የኢትዮጵያን ጥቅም በሚያስጠብቁ ጉዳዮች ላይ ያላቸውን ተሳትፎና ውግንና እንዲያጠናክሩ ጥሪ ቀርቦላቸዋል። በአሜሪካ የኢትዮጵያ…

አዲሱ ዓመት ፈተናዎችን በድል ለመወጣት መደላድል በሚፈጥር መልኩ ይከበራል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲሱ ዓመት አቀባበል ፈተናዎችን በድል ለመወጣት የሚያስችል መደላድል በሚፈጥር መልኩ እንደሚከበር የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ አቶ ኦርዲን መጪውን አዲስ አመት አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ እንደገለጹት÷ በአመቱ የታዩ…

በሐረሪ ክልል በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ከወጣቶች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልፅግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በክልሉ ከሚገኙ ወጣቶች ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ። በመድረኩ በክልሉ ከከተማና ከገጠር የተውጣጡ በርካታ ቁጥር ያላቸው ወጣቶች ተሳትፈዋል። በውይይቱ የተገኙት የክልሉ…

የባንኩን ዘርፍ ለውጭ ኢንቨስተሮች ክፍት ማድረግ ባንኮች ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ዕድል ይፈጥል- አቤ ሳኖ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባንኩን ዘርፍ ለውጭ ኢንቨስተሮች ክፍት የማድረግ ውሳኔ የኢትዮጵያ ባንኮች በትብብር ብቁ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ዕድል ይፈጥል ሲሉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ ተናገሩ፡፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ13ኛ መደበኛ ስብሰባው የባንክ ዘርፍን…