በኢትዮጵያ እና ጂቡቲ መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ ከጂቡቲ የሰራተኛ ሚኒስትር ኦማር አብዲ ሰይድ ጋርተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን አምባሳደር ብርሃኑ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ…