ኮርፖሬሽኑ በበጀት ዓመቱ ከ62 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን የግብርና ግብዓቶች አቅርቧል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ62 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን የግብርና ግብዓቶች እና የእርሻ መሣሪያዎች ለተጠቃሚዎች ማቅረቡን ገለጸ፡፡
የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ክፍሌ ወልደማርያም የተቋሙን…