አቶ ሙስጠፌ አልሸባብን ለመደምስ ከክልሉ ልዩ ኃይል ጋር የተቀላቀለውን የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ አሸባሪውን አልሸባብ ለመደምስ ከሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል ጋር የተቀላቀለውን የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላትን ጎብኝተዋል።
የአሸባሪውን አልሸባብ ታጣቂዎችን እየደመሰሰ የሚገኘውን የሶማሌ ክልል ልዩ…