አቶ ኦርዲን በድሪ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጋር የሐረሪ ክልልን የልማት እንቅስቃሴ ለመደገፍ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ከጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አውር ጋር የሀረሪ ክልልን የልማት እንቅስቃሴ በሰው ኃይል ልማትና በቁሳቁስ ለመደገፍ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
ውይይቱን ተከትሎ አቶ ኦርዲን በድሪ…