ሩሲያ ሸቀጦችን ወደ አፍሪካ ለማድረስ ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴ እያደረገች ነው – ሰርጌ ላቭሮቭ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ሩሲያ የምግብ ምርቶችን ወደ አፍሪካ ለማድረስ ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴ እያደረገች ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰርጌ ላቭሮቭ ተናገሩ፡፡
ምንም እንኳን ሩሲያ በምዕራባውያን ማዕቀብ ጫና ውስጥ ብትሆንም ለአፍሪካውያን ቃል የገባችውን የምግብ፣…