Fana: At a Speed of Life!

ሩሲያ ሸቀጦችን ወደ አፍሪካ ለማድረስ ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴ እያደረገች ነው – ሰርጌ ላቭሮቭ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ሩሲያ የምግብ ምርቶችን ወደ አፍሪካ ለማድረስ ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴ እያደረገች ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰርጌ ላቭሮቭ ተናገሩ፡፡ ምንም እንኳን ሩሲያ በምዕራባውያን ማዕቀብ ጫና ውስጥ ብትሆንም ለአፍሪካውያን ቃል የገባችውን የምግብ፣…

የመንገድ ዘርፉ የሚመራበትን ግልፅ አቅጣጫ የሚያስቀምጥ ፖሊሲ እየተዘጋጀ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንገድ ዘርፉ የሚመራበትን ግልፅ አቅጣጫ የሚያስቀምጥ ፖሊሲ እየተዘጋጀ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ ባዘጋጀው ረቂቅ የመንገድ ፖሊሲ እና አዋጅ ላይ ውይይት እየተደረገ ነው፡፡ የከተማና መሰረተ…

በ2014 በጀት ዓመት 2 ሺህ 761 አዳዲስ የማምረቻ ዘርፍ ኢንዱስትሪዎችን ማቋቋም መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው 2014 በጀት ዓመት 2 ሺህ 761 አዳዲስ የማምረቻ ዘርፍ ኢንዱስትሪዎችን ማቋቋም መቻሉን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የ2014 እቅድ አፈጻጸሙን የተቋሙ የክልል እና የፌደራል አመራሮቾ…

በሴቶች 800 ሜትር ግማሽ ፍጻሜ ሶስት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚሳተፉበት የሴቶች 800 ሜትር የግማሽ ፍጻሜ ውድድር ሌሊት 10 ሰዓት ከ35 ላይ ይካሄዳል፡፡ በውድድሩ አትሌት ደርቤ ወልተጂ፣ አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ እና አትሌት ሀብታም አለሙ ይሳተፋሉ፡፡…

በ2015 ዓ.ም. ከወጪ ንግድ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት ታቅዷል- የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ ለማምጣት መታቀዱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ዛሬ እየተከበረ የሚገኘውን የኢትዮጵያ ወጪ ንግድ ቀን አስመልክቶ “የኢትዮጵያን ባለ ልዩ ጣዕም ምርት ይግዙ” በሚል መሪ ሐሳብ…

የሐረሪ ክልል በኢንቨስትመንት ዘርፍ ጥሩ አፈጻጸም ያሳዩ ባለሀብቶችን እንደሚደግፍ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሐረሪ ክልል በኢንቨስትመንት ዘርፍ ተሰማርተው ጥሩ አፈፃፀም ያሳዩ ባለሀብቶችን ለማበረታታት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦድሪን በድሪ ገለጹ፡፡ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተደድር ኦርዲን በድሪ…

ሴኔጋላዊው ሳዲዮ ማኔ የካፍ የዓመቱ ምርጥ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሆኖ ተመረጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የቀድሞው የሊቨርፑል ኮከብ እና የአሁኑ የባየር ሙኒክ አዲስ ፈራሚ ሳዲዮ ማኔ የካፍ የዓመቱ ምርጥ አፍሪካዊ ተጫዋች ሆኖ ተመርጧል፡፡ ሳዲዮ ማኔ በክለቡ ሊቨርፑል ማራኪ የውድድር ዓመት ከማሳለፉ በተጨማሪ÷ ሀገሩ ሴኔጋል የአፍሪካ…

በወንዶች 5 ሺህ ሜትርና በሴቶች 800 ሜትር ስድስት ኢትዮጵያውያን ማጣሪያን አለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወንዶች 5 ሺህ ሜትርና በሴቶች 800 ሜትር ስድስት ኢትዮጵያውያን ማጣሪያን አለፉ። የወንዶች 5 ሺህ ሜትር ማጣሪያ ከምድብ 1 አትሌት ሰለሞን ባረጋ በ13:24.44 በሆነ ሰዓት 3ኛ ሆኖ በመግባት ቀጥታ ሲያልፍ አትሌት በ13:24.77 በሆነ ሰዓት…