Fana: At a Speed of Life!

ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ የትምህርት ተቋማት ግንባታን ለማስጀመር ኮምቦልቻ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለና የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋን ጨምሮ ሌሎች የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በአሸባሪው ህወሓት ወረራ የወደሙ የትምህርት ተቋማት ግንባታን ለማስጀመር ኮምቦልቻ ከተማ…

የኢጋድ አባል ሀገራት ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ አደጋዎችን መቋቋም የሚያስችል እቅድ ሊተገብሩ ይገባል- ዶ/ር ወርቅነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት ወቅታዊ ሁኔታዎችን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ አደጋዎችን መቋቋም የሚያስችል እቅድ ሊተገብሩ እንደሚገባ የኢጋድ ዋና ፀሃፊ ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ አስገነዘቡ። የኢጋድ…

በ2014 በጀት ዓመት ለጂቡቲ እና ሱዳን ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ95 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው የ2014 በጀት ዓመት ለጂቡቲና ሱዳን ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ95 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ…

ቦሪስ ጆንሰንን ለመተካት የመጨረሻዎቹ ሁለት ዕጩዎች ታውቀዋል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቦሪስ ጆንሰንን ለመተካት እየተካሄደ ባለው ምርጫ ሪሺ ሱናክ እና ሊዝ ትረስ የመጨረሻ ዕጩ ሆነው ቀርበዋል። በተካሄደው ምርጫ ሱናክ 137 ድምጽ በማግኘት ቀዳሚ ሲሆኑ ÷ትረስ ደግሞ 113 ድምጽ በማግኘት ሁለተኛ ሆነዋል፡፡ ከሁለቱ…

የፌደራል ፖሊስ እና የጣሊያን ፖሊስ በሁለትዮሽና በዓለም አቀፍ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና የጣሊያን ፖሊስ በሁለትዮሽና በዓለም አቀፍ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ በሮም ውይይት አደረጉ። በፌደራል ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የተመራው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የልዑካን ቡድን ወደ ጣሊያን ሮም ተጉዞ…

1 ሺህ 71 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 71 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾቹ ውስጥ 206 የሚሆኑት ሴቶች ሲሆኑ ÷ 92ቱ ደግሞ ህፃናትና እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ…

ሚኒስቴሩ በጦርነቱ ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ሰቆጣ ከተማ በጦርነት ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች የ8 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የአልባሳትና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር…

ቻይና በ6 ሺህ ሜትር ጥልቀት ባሕር አሳሹን ሮቦት አስተዋወቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በ6 ሺህ ሜትር ጥልቀት ባሕር ማሰስ የሚችለውን ሮቦት አስተዋውቃለች፡፡ ባሕር አሳሹ ሮቦት በርቀት መቆጣጠሪያ መሳሪያ የሚሠራ ሲሆን፥ ዌንሃይ -1 የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል። በቻይናው የሳይንስ አካዳሚ አካል…

አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ 13 የዓለም ምግብ ፕሮግራም ተሽከርካሪዎች ሰቆጣ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አስቸኳይ የሰብዓዊ የምግብ እርዳታ የጫኑ 13 የዓለም ምግብ ፕሮግራም ተሽከርካሪዎች ሰቆጣ ከተማ ገብተዋል፡፡   የሰብዓዊ እርዳታው በኤፍ ኤች ኢትዮጵያ አስተባባሪነትና በዓለም ምግብ ፕሮግራም አቅራቢነት በአበርገሌ ወረዳ በሚገኙ…

የኢትዮጵያ እና ግሪክን ግንኙነት ለማጠናከር በጋራ መስራት ይገባል – የግሪክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በግሪክ መካከል ያለውን መልካም ግንኙነት አጠናክሮ ለማስቀጠል ሀገራቱ በጋራ ሊሰሩ እንደሚገባ የግሪክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኒኮስ ዴንዲያስ ገለጹ፡፡ በጣልያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሚቱ ሀምቢሳ ከግሪክ የውጭ ጉዳይ…