Fana: At a Speed of Life!

ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ጉዳዮች ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ጉዳዮች ሃላፊ ጆን ሮቢንሰን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በምክክሩ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና በአሜሪካ መንግስት መካከል ስላለው ኢኮኖሚያዊ…

ኢትዮጵያ በሴቶች 3 ሺህ ሜትር የመሰናክል ፍፃሜ በሁለት አትሌቶች ትወከላለች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንጋቱ 11 ሰዓት ከ45 ላይ የሴቶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል የፍፃሜ ውድድር ይካሄዳል፡፡ በፍጻሜው መቅደስ አበበ እና ወርቅውሃ ጌታቸው ኢትዮጵያን ወክለው ይወዳደራሉ። በሌላ በኩል ከሌሊቱ 8 ሰዓት ከ25 ላይ የ5 ሺህ…

አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ከማልታ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ከማልታ አምባሳደር ሮናልድ ሚካሌፍ ጋር ተወያይተዋል። አቶ ደመቀ መኮንን በዚህ ወቅት የማልታ መንግስት በቅርቡ ኤምባሲውን በኢትዮጵያ መክፈቱን…

በአፋር “ዳርሳ ጊታ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት” መልሶ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ካሳ ጊታ የሚገኘውን “ዳርሳ ጊታ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት” መልሶ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል። የመሰረት ድንጋዩን ያስቀመጡት የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል…

በመዲናዋ በ60 ቀናት ሰው ተኮር ፕሮጀክት የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የተጀመረው የ60 ቀናት ሰው ተኮር ፕሮጀክት በልደታ ክፍለ ከተማ ጌጃ ሰፈር የምገባ ማእከል ፣ የመኖሪያ ቤቶች ፣ ሱቆች፣ የዳቦ መሸጫና የከተማ ግብርና ስራ ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል፡፡ ፕሮጀክቶቹንም የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች…

“የሙቀት ማዕበል” በአውሮፓ ደኖችን እያጋየ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበርካታ የአውሮፓ ሀገራት የተከሰተው ከፍተኛ ሙቀት በቀሰቀሰው ሰደድ እሳት ከፍተኛ ውድመት እያስከተለ መሆኑ ተገለጸ። በቀዝቃዛ የዓየር ንብረቷ የምትታወቀው ብሪታኒያ ለመጀመሪያ ጊዜ ከ40 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ በላይ የሆነ የሙቀት መጠን…

የሲዳማ ክልል የ2014 ዓ.ም አፈፃፀምን እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የ2014 ዓ.ም አፈፃፀምን ከክልል፣ ከከተማ እና ከወረዳ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎች ጋር እየገመገሙ ነው፡፡ በግምገማው ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት…

ቻይና የአሜሪካ የጦር መርከብ ለደኅንነቴ ሥጋት ሆኗል ስትል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የአሜሪካ የጦር መርከብ በታይዋን አቅራቢያ መታየቱን ተከትሎ ማስጠንቀቂያ ሰጠች፡፡ ቻይና “አሜሪካ ሠላሜን ለማወክ እና በቀጠናው አለመረጋጋትን ለመፍጠር በሚሳኤል ተሸካሚ የባሕር መርከብ የታገዘ ወታደራዊ እንቅስቃሴ አድርጋለች” ስትል…

የአማራ ክልል በጎ ፈቃደኞች አገልግሎት መርሐ ግብር በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የዘንድሮው የአማራ ክልል በጎ ፈቃደኞች አገልግሎት መርሐ ግብር በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ በሚል መሪ ሃሳብ በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ባንጃ ወረዳ ተጀምሯል፡፡ በፕሮግራሙ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ የክልሉና…

የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት እና የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት መረጃን ለማጋራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረራሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት እና የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በቴክኖሎጂ አማካኝነት መረጃን ለማጋራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረራሙ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው÷ በመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት…