የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት በ100 ወረዳዎችና በ28 ክላስተሮች እየተተገበረ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት በ100 ወረዳዎችና በ28 ክላስተሮች እየተተገበረ መሆኑን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
በሚኒስቴሩ የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የ2014 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2015 በጀት ዓመት…