Fana: At a Speed of Life!

የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት በ100 ወረዳዎችና በ28 ክላስተሮች እየተተገበረ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት በ100 ወረዳዎችና በ28 ክላስተሮች እየተተገበረ መሆኑን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በሚኒስቴሩ የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የ2014 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2015 በጀት ዓመት…

ለመልካም አስተዳደር ስራዎች ውጤታማነት ፍትሃዊ የበጀት አጠቃቀም ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዜጎች ልማት እና ለአጠቃላይ የመልካም አስተዳደር ስራዎች ውጤታማነት በጀትን ፍትሀዊ በሆነ መንገድ ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡ በደቡብ ክልል በ2015 በጀት ዓመት የሀብት ማከፋፈያ ቀመር…

በአዲስ አበባ ከተማ የፀጥታ ሁኔታ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ እና የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን ከግል የጥበቃ ኤጀንሲዎች ጋር በመዲናዋ ስላለው የፀጥታ ሁኔታ ውይይት እያካሄዱ ነው። በውይይቱ ላይ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የመጡ ኤጀንሲዎች እና የሚመለከታቸው…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አፍሪካውያን ስደተኞች የተሳተፉበት የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የስደተኞች መጠለያ ካምፖች ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ የአፍሪካ አገራት ስደተኞች የተሳተፉበት የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተጀመረ። ስደተኞች የሚሳተፉበት መርሐ ግብር ጾሬ፣ ባምባሲና ሸርቆሌ የመጠለያ ካምፖች…

ስዊድን እና ፊንላንድ ኔቶን ቢቀላቀሉ ሩሲያን አያሰጋትም – ቭላድሜር ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ስዊድን እና ፊንላንድ የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅትን (ኔቶ) ቢቀላቀሉ በሩሲያ ላይ የሚፈጥሩት ምንም ዓይነት ሥጋት እንደማይኖር የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን ይህን ያሉት ሞስኮ ለሚገኘው የጋራ ደኅንነት…

በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የደረጃ ሰንጠረዥ ኢትዮጵያ 2ኛ ላይ ተቀምጣለች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ኦሬጎን እየተካሄደ በሚገኘው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የደረጃ ሰንጠረዥ ኢትዮጵያ 2ኛ ስፍራን ይዛለች፡፡   በሻምፒዮናው ኢትዮጵያ እስካሁን ሶስት የወርቅ እና ሶስት የብር ሜዳሊያ በማምጣት ነው ከአሜሪካ ቀጥላ…

በ8 የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ የሚከናወነው የመልሶ ግንባታ ሥራ በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስምንት የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ የሚከናወነው የመልሶ ግንባታ እና የአቅም ማሳደግ ሥራ በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለጸ፡፡ በአገልግሎቱ የአዲስ አበባ ትራንስሚሽን፣ ዲስትሪቢዩሽን የመልሶ ግንባታና…

ገቢዎች ሚኒስቴር በበጀት ዓመቱ ከ336 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የበጀት ዓመት ከ336 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው አስታውቀዋል፡፡ ሚኒስቴሩ በዚህ በጀት ዓመት ሊሰበስብ ካቀደው 360 ቢሊየን ብር፥ 336 ቢሊየን 710 ሚሊየን 021ሺ 930 ብር በመሰብሰብ…

የምዕራብ ዕዝ ከየትኛውም አቅጣጫ የሚቃጣን አደጋ በአስተማማኝ ሁኔታ መመከት የሚያስችል አቅም ገንብቷል – ሌተናል ጀኔራል መሰለ መሰረት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ ከየትኛውም አቅጣጫ የሚቃጣን አደጋ በአስተማማኝ ሁኔታ መመከት እና ማሸነፍ የሚያስችል አቅም መገንባቱን የዕዙ ዋና አዛዥና የአድዋ ሜዳይ ተሸላሚ ሌተናል ጀኔራል መሰለ መሰረት ገለጹ፡፡ ሌተናል ጀኔራል መሰለ ከምዕራብ ዕዝ የግዳጅ…

እስከ ትናንት ድረስ 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ችግኝ ተተክሏል – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአጠቃላይ እስከ ሐምሌ 11 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ በተደረገው ርብርብ እንደ ሀገር ከ4 ነጥብ 2 ቢሊየን በላይ ችግኝ መተከሉን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ “ዐሻራችን ለትውልዳችን” በሚል መሪ ቃል እየተተከለ ያለው የ2014…