Fana: At a Speed of Life!

የተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ጋዜጠኞች በጉለሌ እፅዋት ማዕከል ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአራተኛው ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ ዐሻራ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ባዘጋጀው መርሐ ግብር ላይ ከተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ መገናኛ ብዙሃን የተውጣጡ ጋዜጠኞች በጉለሌ እፅዋት ማዕከል ችግኝ ተክለዋል። ከፋና…

የሐረሪን ባህልና እሴት የመጠበቅና የማልማት ሥራ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል- የሐረሪ ብሔራዊ ጉባዔ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ቋንቋ፣ ታሪክ፣ ቅርስና እሴቶችን የመጠበቁና የማልማት ሥራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የሐረሪ ብሔራዊ ጉባዔ አሳሰበ፡፡ የሐረሪ ብሔራዊ ጉባዔ 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው፡፡ የሐረሪ ብሔራዊ…

በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግስት ጉዳይ ፈፃሚ ጎንደር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግስት ጉዳይ ፈፃሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን ለጉብኝት ጎንደር ከተማ ገቡ፡፡ አምባሳደሯ አጼ ቴዎድሮስ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የከተማዋ ከንቲባ አቶ ዘውዱ ማለደ እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች አቀባበል…

ንጋት ላይ በተካሄዱ ውድድሮች ኢትዮጵያ ሁለት የብር ሚዳሊያዎች አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች በ1 ሺህ 500 ሜትር ፍፃሜ በጉዳፍ ፀጋይ ኢትዮጵያ ሶስተኛውን የብር ሜዳልያ አገኘች። በውድድሩ ኬንያ የወርቅ እና ብሪታኒያ የነሃስ ሜዳሊያ አገኝተዋል። በወንዶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል ለሜቻ…

በዛምቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ወደ ሀገራቸው የመመለስ እንቅስቃሴ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛምቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ወደ ሀገራቸው የመመለስ እንቅስቃሴ በዚህ ሳምንት ሊጀመር ነው፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በዛምቢያ ከሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ወኪሎች ጋር…

ኢዜማ ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የበኩሉን ሚና እንደሚወጣ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የበኩሉን ሚና እንደሚወጣ ገለጸ፡፡ ፓርቲው አዲስ የመረጣቸውን 21 የብሔራዊ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ዛሬ በሰጠው መግለጫ ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህም መሰረት ፕሮፌሰር…

በዘንድሮው የመኸር እርሻ እስካሁን 6 ነጥብ 6 ሚሊየን ሄክታር መሬት በዘር መሸፈኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የመኸር እርሻ ከተጀመረ ወዲህ እስካሁን 6 ነጥብ 6 ሚሊየን ሄክታር መሬት በዘር መሸፈኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በግብርና ሚኒስቴር የእርሻና ሆልቲ ካልቸር ዘርፍ ልማት ሚኒስቴር ዴኤታ መለሰ መኮንን የመኸር እርሻ እንቅስቃሴን…