Fana: At a Speed of Life!

የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ፍሬው ተገኘ የጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ ሽልማት ተሸላሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ፍሬው ተገኘ የጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ ሽልማት ተሸላሚ ሆኑ። የጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሀገሪቱ ከሌሎች አገራት ጋር ያላት ግንኙነት የበለጠ እንዲጎለብት አስተዋፅኦ ላደረጉ ግለሠቦች በየዓመቱ…

የኡጋንዳ የልዑካን ቡድን ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኡጋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ኦኬሎ ኦሪየም እንዲሁም የሀገሪቱ የምድር ኃይል ዋና አዛዥና የፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የልዩ ዘመቻ ከፍተኛ አማካሪ ሌተናል ጀነራል ሙሆዚ ኪኑሩጋባን ጨምሮ ሌሎች የደኅንነትና ወታደራዊ ከፍተኛ አመራሮችን ያካተተው…

በመተከል ዞን ወደ ማዕከል ለተመለሱ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ከጫካ ወደ ማዕከል ለተመለሱ ዜጎች የተጠናከረ ሰብዓዊ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ድጋፍ ሰጪ ግብረ ሃይሉ ገለፀ፡፡ በዞኑ በዳንጉር ወረዳ እየተካሄደ ያለውን ህግ የማስከበር ተግባር ተከትሎ ከሰባት ቀበሌዎች ተፈናቅለው በጸረ ሰላም ሃይሎች…

ኮርፖሬሽኑ መሠል የቤት መደርመስ አደጋ እንዳይከሰት የቤቶች ጥገናና እድሳቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን መሠል የቤት መደርመስ አደጋ እንዳይከሰት የጀመረውን የቤቶች ጥገናና እድሳት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ በትናንትናው ዕለት በመዲናዋ መርካቶ መሀል አዳራሽ አካባቢ ለሱቅ እና ለመጋዘን አገልግሎት በመስጠት ላይ…

ሀገርን ለመረከብ ወጣቶች ግብ ሊኖራቸው ያስፈልጋል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገርን ለመረከብ ወጣቶች ግብ ሊኖራቸው ያስፈልጋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ዛሬ ጠዋት “የኛ ዘመን ወጣት ሚና' በሚል ርዕስ በተካሄደው ሀገር አቀፍ የወጣቶች መድረክ ማጠቃለያ ከወጣቶች…

“የዋግ ላስታ ህዝቦች ታሪክና ለኢትዮጵያ ያበረከቱት አስተዋጽኦ “በሚል የፓናል ወይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በተገኙበት "የዋግ ላስታ ህዝቦች ታሪክና ለኢትዮጵያ ያበረከቱት አስተዋጽኦ "በሚል በሰቆጣ ከተማ የፓናል ወይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳር በሰቆጣ…

ከፍተኛ ሙቀት እና ድርቅ የአውሮፓ ፈተና ሆኗል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ የተከሰተው ከፍተኛ የሙቀት ማዕበል እና ያስከተለው ድርቅ በአህጉሪቱ ከባድ የኢኮኖሚ ቀውስ እያስከተለ ነው ተባለ፡፡ አብዛኛዎቹ የአውሮፓ ሀገራት በተለይም የደቡብ፣ የምዕራብ እና የማዕከላዊ አውሮፓ ክፍል በሙቀት ማዕበሉ በከፍተኛ ሁኔታ…

አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ከአንጎላ ጠቅላላ ምርጫ ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድንን የሚመሩት የቀድሞ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ከአንጎላ ጠቅላላ ምርጫ ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በቅድመ ምርጫ ውይይታቸው የተፎካካሪ ፓርቲ…

ከ76 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነሐሴ 6 እስከ 12 ቀን 2014 ዓ.ም ከ76 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከዚህ ውስጥ 66 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር የሚገመተው የገቢ ኮንትሮባንድ…

የሶማሊያ ጦር የሞቃዲሾ የሆቴል ከበባ ማብቃቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ ጦር በመዲናዋ ሞቃዲሾ በሚገኝ ሆቴል ገብተው ጥቃት የፈጸሙ ታጣቂዎችን ድል ማድረጉን አስታወቀ። ሐያት በተባለው ሆቴል ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት 21 ሰዎች ለህልፈት ሲዳረጉ በርካታ ሰዎችም ቆስለዋል ነው የተባለው። ከጥቃቱ በኋላም…