Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ ክልል ለአገራዊ ምክክሩ ስኬት አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል – ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ

  አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለአገራዊ ምክክሩ መሳካት አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚያደርግ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አረጋገጡ፡፡   ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ከአገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ…

ሚኒስቴሩ ከተመድ ሥርዓተ ፆታ እኩልነትና ሴቶችን ማብቃት ተቋም ጋር ስምምነት ተፈራርመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በተመድ ሥርዓተ ፆታ እኩልነትና ሴቶችን ማብቃት ተቋም ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት በስራ ላይ የሚውልና የስራ ግንኙነታቸውን የሚያጠናክር የመግባቢያ ሰነድና የፕሮጀክት ስምምነት ተፈራርሙ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው…

ኢትዮጵያ ድርቅን ለመቋቋም ከጎረቤት ሀገራት ጋር ተቀናጅታ እየሠራች ነው- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ድርቅን ለመቋቋም ከጎረቤት ሀገራት ጋር በቅንጅት እየሠራች መሆኗን የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ አቶ አደም ፋራህ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሚስ ሃና ቴተህ…

ፊቤላ ኢንዱስትሪያል ኮምፕሌክስ የሱፍ ዘይት አምርቶ ለገበያ ማቅረብ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊቤላ ኢንዱስትሪያል ኮምፕሌክስ የሱፍ ዘይት አምርቶ ለገበያ ማቅረብ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ባለፈው አንድ ዓመት ከ95 ሚሊየን ሊትር በላይ የፓልም ዘይት አምርቶ ለገበያ አቅርቤያለሁ ያለው ድርጅቱ ፥ በአሁኑ ሠዓት የሱፍ ዘይት ማምረት ጀምሬያላሁ…

ብሪታንያ በከፍተኛ የሙቀት ማዕበል ልትመታ እንደምትችል የአየር ንብረት ትንበያ መረጃ አመላከተ

በአዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥለው ሳምንት ዋና ከተማዋን ለንደንን ጠምሮ የብሪታንያ አንዳንድ አካባቢዎች በከፍተኛ የሙቀት ሞገድ ሊመቱ እንደሚችሉ የሀገሪቱ የአየር ንብረት ትንበያ ቢሮ አስጠንቅቋል፡፡ ማስጠንቀቂያውን ተከትሎ የአገሪቱ መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጁ…

የሀገር ሰላምና እርቅ እንዲስፋፋ በማድረግ ረገድ  የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ትልቅ ሚና አላቸው-ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ሰላምና እርቅ እንዲስፋፋ በማድረግ ረገድ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ትልቅ  ሚና እንዳላቸው የፍትሕ ሚኒስተር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ተናገሩ ፡፡ አምስተኛው የኢፌዴሪ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የክልልና የፌደራል ባለድርሻ…

የመዲናዋ አስተዳደር ለ24 ዘመናዊ ሆስፒታሎች ግንባታ የሚውል መሬት መስጠቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን የጤና ቱሪዝም ተደራሽ ለማድረግ ለ24 ዘመናዊ ሆስፒታሎች ግንባታ የሚውል መሬት መስጠቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በጤና ዘርፍ የተሠሩትን ሥራዎች ለአዲስ አበባ ከተማ…

ኢትዮጵያ ለዓለም ምሳሌ የሚሆን የአረንጓዴ ልማትን እየተገበረች ነው -ዓለም አቀፉ የአረንጓዴ ዕድገት ኢንስቲትዩት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ልማትን በምሳሌነት እያከናወኑ ካሉ ጥቂት ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን ዓለም አቀፉ የአረንጓዴ ዕድገት ኢንስቲትዩት የኢትዮጵያ ተወካይ ዶክተር ገመዶ ዳሌ ተናገሩ። መገናኛ ብዙኃን በአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖና በአካባቢ ጥበቃ…

በሕገ ወጥ መንገድ ወደ አዲስ አበባ የገባ ከ9 ሺህ በላይ የሽጉጥ ጥይቶች ከእነ ተጠርጣሪዎቹ ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ ወጥ መንገድ ወደ አዲስ አበባ ከተማ የገባ ከ9 ሺህ በላይ የሽጉጥ ጥይቶች ከእነ ተጠርጣሪዎቹ ተያዙ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ መነሻውን ባህርዳር ከተማ ያደረገ ኤፍኤስአር ተሽከርካሪ ከጫት ጋር በማዳበሪያ ተጭኖ ወደ አዲስ አበባ የገባ…

በሕልውና ዘመቻው ጉዳት የደረሰባቸውን ጀግኖች የተንከባከቡ የጤና ባለሙያዎች ክብር ይገባቸዋል – ሌ/ጀኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህልውና ዘመቻው ወቅት ቁስለኞችን ያከሙና ጉዳት የደረሰባቸውን ጀግኖች የተንከባከቡ የአየር ኃይል የጤና ባለሙያዎች ምስጋናና ክብር ይገባቸዋል ሲሉ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌ/ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ፡፡ በሀገራዊ ህልውና ዘመቻው ግዳጃቸውን…