Fana: At a Speed of Life!

በአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በመጀመሪያ ቀን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በብቃት አልፈዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሬገኑ 18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የመጀመሪያ ቀን ማጣሪያ ውድድሮች በወንዶች 3,000 ሜትር መሠናክል እና በሴቶች የ1,500 ሜትር ውድድሮች ስድስቱም ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በብቃት አልፈዋል። 3,000 ሜትር መሠናክል ወንዶች፣ ጌትነት…

እድሳት የተደረገለት የስኳር ህክምና ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የስኳር ህክምና ማዕከል ዕድሳት ተጠናቆ ተመረቀ፡ ማዕከሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ እና የኢትዮጵያ ስኳር ህሙማን ማህበር፣ ከላየን ክለብ ኢትዮጵያ የሆስፒታሉ አመራሮችና የጤና ባለሙያዎች…

በ10 ዓመታት ተግባራዊ የሚደረገው 2ኛው ብሄራዊ የመንገድ ደህንነት ስትራቴጂ ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር በሁለተኛው የድርጊት አስር ዓመታት ተግባራዊ እንዲሆን ያዘጋጀውን ብሄራዊ የመንገድ ደህንነት ስትራቴጂ ይፋ አደረገ። ስትራቴጂው ይፋ በተደረገበት መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ…

በምሥራቅ ሸዋ ዞን በተካሄደ የሕግ ማስከበር ዘመቻ 129 የሸኔ አባላት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን በአራት ወረዳዎች ላይ በተካሄደ ሕግ የማስከበር ዘመቻ 129 የአሸባሪው ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ የተወሰደ መሆኑ ተገለጸ፡፡   የፌደራል ፖሊስ እና የኦሮሚያ ልዩ ኃይል በፀረ ሰላም ቡድኖች ላይ…

የክልልነት ጥያቄዎችን የአመጽና የሁከት መነሻ ለማድረግ በሚሞክሩ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የፌዴራል የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልልነት ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ ምላሽ እንዲያገኙ ከመንቀሳቀስ ይልቅ ጉዳዩን የአመጽና የሁከት መነሻ ለማድረግ በሚሞክሩ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወስድ ፌዴራል የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስጠነቀቀ።   የፌዴራል…

“አዋቂ” የተሰኘው የማህበራዊ ሚዲያ ጊዜውን የዋጁና ወጣቶችን ወደበጎ ነገር የሚመሩ አቀራረቦችን ይዞ መጥቷል- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)“አዋቂ” የተሰኘው የማህበራዊ ሚዲያ ጊዜውን የዋጁ እና ወጣቶችን ወደበጎ ነገር የሚመሩ አቀራረቦችን ይዞ መጥቷል ሲሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡   የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከፈርስት ኮንሰልት ጋር በጋራ…

በተለያዩ ከተሞች በ104 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ካምፓሶችና ቅርንጫፎች ላይ የእርምት እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የክልል ከተሞች በሚገኙ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ካምፓሶችና ቅርንጫፎች ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱን የኢፌዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ ተቋማቱ የእርምት እርምጃ የተወሰደባቸው የእውቅና ፈቃድ ባልተሰጠባቸው…

ሚኒስቴሩ በቀጣይ ዓመት በ70 የትምህርት ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና እንደሚሰጥ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ ዓመት በ70 የትምህርት ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና የሚሰጥ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ የአስተዳደርና መሠረተ-ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ሰለሞን አብረሃ ከሚመጣው ዓመት ጀምሮ…