ስፓርት በአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በመጀመሪያ ቀን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በብቃት አልፈዋል Mekoya Hailemariam Jul 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሬገኑ 18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የመጀመሪያ ቀን ማጣሪያ ውድድሮች በወንዶች 3,000 ሜትር መሠናክል እና በሴቶች የ1,500 ሜትር ውድድሮች ስድስቱም ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በብቃት አልፈዋል። 3,000 ሜትር መሠናክል ወንዶች፣ ጌትነት…
የሀገር ውስጥ ዜና እድሳት የተደረገለት የስኳር ህክምና ማዕከል ተመረቀ Melaku Gedif Jul 15, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የስኳር ህክምና ማዕከል ዕድሳት ተጠናቆ ተመረቀ፡ ማዕከሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ እና የኢትዮጵያ ስኳር ህሙማን ማህበር፣ ከላየን ክለብ ኢትዮጵያ የሆስፒታሉ አመራሮችና የጤና ባለሙያዎች…
የዜና ቪዲዮዎች የብሄራዊ ጥቅምና የደህንነት ስጋቶች በኢትዮጵያ Amare Asrat Jul 15, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=6wnn-4fQv7g
የዜና ቪዲዮዎች የአዲስ አበባ ከተማ ም/ቤት የዛሬ ውሎ Amare Asrat Jul 15, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=bm-dQgB8atM
የሀገር ውስጥ ዜና በ10 ዓመታት ተግባራዊ የሚደረገው 2ኛው ብሄራዊ የመንገድ ደህንነት ስትራቴጂ ይፋ ተደረገ Melaku Gedif Jul 15, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር በሁለተኛው የድርጊት አስር ዓመታት ተግባራዊ እንዲሆን ያዘጋጀውን ብሄራዊ የመንገድ ደህንነት ስትራቴጂ ይፋ አደረገ። ስትራቴጂው ይፋ በተደረገበት መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ…
የሀገር ውስጥ ዜና በምሥራቅ ሸዋ ዞን በተካሄደ የሕግ ማስከበር ዘመቻ 129 የሸኔ አባላት ላይ እርምጃ ተወሰደ Melaku Gedif Jul 15, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን በአራት ወረዳዎች ላይ በተካሄደ ሕግ የማስከበር ዘመቻ 129 የአሸባሪው ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ የተወሰደ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የፌደራል ፖሊስ እና የኦሮሚያ ልዩ ኃይል በፀረ ሰላም ቡድኖች ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የክልልነት ጥያቄዎችን የአመጽና የሁከት መነሻ ለማድረግ በሚሞክሩ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የፌዴራል የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስጠነቀቀ Melaku Gedif Jul 15, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልልነት ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ ምላሽ እንዲያገኙ ከመንቀሳቀስ ይልቅ ጉዳዩን የአመጽና የሁከት መነሻ ለማድረግ በሚሞክሩ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወስድ ፌዴራል የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስጠነቀቀ። የፌዴራል…
የሀገር ውስጥ ዜና “አዋቂ” የተሰኘው የማህበራዊ ሚዲያ ጊዜውን የዋጁና ወጣቶችን ወደበጎ ነገር የሚመሩ አቀራረቦችን ይዞ መጥቷል- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል Melaku Gedif Jul 15, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)“አዋቂ” የተሰኘው የማህበራዊ ሚዲያ ጊዜውን የዋጁ እና ወጣቶችን ወደበጎ ነገር የሚመሩ አቀራረቦችን ይዞ መጥቷል ሲሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከፈርስት ኮንሰልት ጋር በጋራ…
የሀገር ውስጥ ዜና በተለያዩ ከተሞች በ104 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ካምፓሶችና ቅርንጫፎች ላይ የእርምት እርምጃ ተወሰደ Melaku Gedif Jul 15, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የክልል ከተሞች በሚገኙ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ካምፓሶችና ቅርንጫፎች ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱን የኢፌዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ ተቋማቱ የእርምት እርምጃ የተወሰደባቸው የእውቅና ፈቃድ ባልተሰጠባቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ሚኒስቴሩ በቀጣይ ዓመት በ70 የትምህርት ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና እንደሚሰጥ አስታወቀ Meseret Awoke Jul 15, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ ዓመት በ70 የትምህርት ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና የሚሰጥ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ የአስተዳደርና መሠረተ-ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ሰለሞን አብረሃ ከሚመጣው ዓመት ጀምሮ…