ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ልማት ፕሮጄክት እቅዷን እተገበረች መሆኗን አምባሳደር ሙክታር ከድር አስረዱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ልማት ፕሮጄክት እቅዷን በአግባቡ እተገበረች መሆኗን በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ሙክታር ከድር ገለፁ፡፡
አምባሳደሩ ከኩሳላ ግሪን ባዮዳይቨርሲቲ ድርጅት መስራች እና ዳይሬክተር ጋር በአየር ንብረት ለውጥና…