Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ልማት ፕሮጄክት እቅዷን እተገበረች መሆኗን አምባሳደር ሙክታር ከድር አስረዱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ልማት ፕሮጄክት እቅዷን በአግባቡ እተገበረች መሆኗን በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ሙክታር ከድር ገለፁ፡፡ አምባሳደሩ ከኩሳላ ግሪን ባዮዳይቨርሲቲ ድርጅት መስራች እና ዳይሬክተር ጋር በአየር ንብረት ለውጥና…

በመዲናዋ በበጀት ዓመቱ ከ405 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ እድል ተፈጥሯል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በበጀት ዓመቱ ለ405 ሺህ 536 ዜጎች የሥራ እድል መፈጠሩን የከተማዋ ከንቲባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ የሥራ እድል ፈጠራን አስመልክቶ ባደረጉት ንግግር ፥ በበጀት ዓመቱ ለ350 ሺህ ዜጐች አዳዲስ አማራጭ የሥራ…

ኢትዮጵያ የዘላቂ ልማት ግቦችን ለማሳካት ያደረገችው ጥረት በአርዓያነት ሊወሰድ የሚችል መሆኑን የፕላንና ልማት ሚኒስትሯር ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዘላቂ ልማት ግቦችን ለማሳካት ያደረገችው ጥረት በመልካም ተሞክሮ ሊወሰድ የሚችል ነው ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯር ዶክተር ፍፁም አሰፋ ገለጹ፡፡ በኒዉዮርክ የተካሄደው የአገራት በፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ የዘላቂ የልማት ግቦች ዳሰሳ…

የኢኮኖሚው ዘርፍ በበርካታ ችግሮች ውስጥ ቢሆንም አበረታች ስኬት አስመዝግቧል አሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኮኖሚው ዘርፍ በበርካታ ችግሮች ውስጥ ሆኖ አበረታች ስኬት ማስመዝገቡን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማቱ ከፍተኛ አመራሮችና ሥራ አስፈጻሚዎች በወቅታዊ ጉዳይ፣ ባለፉት ዓመታት ስለታዩ…

ትውልደ ኢትዮጵያዊው ፕሮፌሰር ዮናስ ገዳ የ2022 የአልዛይመር አዋርድን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትውልደ ኢትዮጵያዊው ኒውሮ ሳይካትሪስት ፕሮፌሰር ዮናስ ገዳ የ2022 የአልዛይመር አዋርድን አሸንፈዋል፡፡ በጆርናል ኦፍ አልዛይመር ዲዚዝ በተሰኘው ዓለም አቀፍ ጆርናል በሚዘጋጀው ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ስራ በአልዛይመር ወይም የመርሳት ችግር ላይ…

የግብርና ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማቱ አመራሮችና ሠራተኞች በኦሮሚያ ክልል ችግኝ ተከከሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት አመራርና ሰራተኞች በኦሮሚያ ክልል አቃቂ ወረዳ ቢልቢሎ ተራራ ችግኝ ተክለዋል፡፡ ሚኒስቴሩ የቢልቢሎ ተፋሰስን ለማልማት በወሰደው ኃላፊነት÷ ላለፉት ዓመታት ችግኝ የመትከልና አካባቢውን የማልማት ሥራ ሲሠራ መቆየቱ…

የሎተሪ ትኬትን በዲጂታል አማራጭ ማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ኢትዮ ቴሌኮም እና ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር የሎተሪ ትኬት በዲጂታል አማራጭ ማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ ፡፡ የብሔራዊ ሎተሪ ዋና ዳይሬክተር አቶ ገረመው ጋርጄ ስምምነቱ በተደረገበት ጊዜ እንዳሉት ፥ አስተዳደሩ ባለፋት 60 ዓመታት…

እርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች መዘግየት ሰብዓዊ ድጋፍ በወቅቱ እንዳይደርስ እንቅፋት ፈጥሯል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች በመንገድ ላይ በሚያጋጥማቸው መዘግየት ለተፈናቀሉ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ በወቅቱ ለማድረስ መቸገሩን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር ታረቀኝ…

ሀገራችን ለጀመረችው የዕድገት ጉዞ የሚጠበቅብንን አስተዋፅኦ በማበርከት  የተከበረች ኢትዮጵያን ለትውልድ እናስረክባለን- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘመናዊ ሠራዊት ግንባታችንን እውን ከማድረግ ባለፈ ሀገራችን ለጀመረችው የዕድገት ጉዞ ከእኛ የሚጠበቀውን ሁሉ አስተዋፅኦ በማበርከት የበለፀገችና የተከበረች ኢትዮጵያን ለተተኪው ትውልድ እናስረክባለን ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል…

የገጠመንን ተግዳሮት የምንሻገረው ማህበራዊ እሴቶቻችንን ስናጠናክር ነው – አፈ ጉባዔ  ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “እንደ ሀገር የገጠመንን ሰው ሰራሽ እና ተፈጥሮአዊ ተግዳሮቶችን መሻገር የምንችለው ከምንም በላይ ማህበራዊና ተፈጥሯዊ እሴቶቻችንን ስንከባከብና ስናጠናክር ነው” ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ ተናገሩ። የሕዝብ ተወካዮች…