Fana: At a Speed of Life!

በዋግኽምራ ብሔረሰብ ዞን ወቅታዊ የፀጥታ ጉዳይ ላይ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የግዳጅ ቀጠና የሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት የዕዝ ከፍተኛ አመራሮች ከዞኑ የህዝብ ተወካዮችና ሃይማኖት አባቶች ጋር በወቅታዊ የፀጥታ ጉዳይ ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በምክክር መድረኩ የዕዙ…

በቦሌ ክ/ከተማ ከ400 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ክፍለ ከተማ በ2014 በጀት ዓመት የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተጠናቀው በዛሬው ዕለት ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኑ። የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ዣንጥራር አባይ ፕሮጀክቶቹን መርቀው በይፋ ስራ አስጀምረዋል። 19 የመማሪያ ክፍሎች እና…

የመሬት ወረራን ለመከላከል የካዳስተር ትግበራን እውን ማድረግ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መሠረተ ልማቶችን ለማሟላት እና ሕገወጥ የመሬት ወረራን ለመከላከል አመራሩ በተጠያቂነት አግባብ የካዳስተር ትግበራን እውን እንዲያደርግ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ ሚኒስቴር የ2014 በጀት ዓመት አፈጻጸም እና…

በመዲናዋ ነገ በአንድ ጀምበር 4 ሚሊየን ችግኝ ይተከላል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ጀምበር አራት ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ አረንጓዴ አሻራ የማሳረፍ መርሐ ግብሩ በአዲስ አበባ ከተማ በ11ዱም ክፍለ ከተሞች ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ…

የአስተዳደር ወሰን መካለሉ የሕዝብን ተጠቃሚነት እንደሚያረጋግጥ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች የአስተዳደር ወሰን የማካለል ሥራ የሕዝቦችን ተጠቃሚነትና ዘላቂ ሰላም የሚያጠናክር መሆኑን ተናገሩ፡፡ ከዚህ ቀደም በአዲስ አበባ ከተማ እና ፊንፊኔ ዙሪያ…

በአዲስ አበባ ከተማና ፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የአስተዳደር ወሰን መካለል ለዘመናት ለቆየው ማነቆ ዘላቂ መፍትሔ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማና ፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የአስተዳደር ወሰን መካለል ለዘመናት ለቆየው ማነቆ ዘላቂ መፍትሔ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ “የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ” አባላትን አነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከተለያዩ የሃይማኖት እና ሌሎች ተቋማት የተውጣጡ “የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ” አባላትን በጽሕፈት ቤታቸው አነጋገሩ። “የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ” አባላት ላለፉት በርካታ ዓመታት በኢትዮጵያ…

አቶ ኡሞድ ኡጁሉ የበጎ ፈቃድ ሥራዎች እንዲጠናከሩ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የተጀመሩ የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራዎች በሁሉም ቢሮዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ። ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ጤና እና ውኃና ኢነርጂ ቢሮዎች በመገኘት ጉብኝት አድርገዋል።…