Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በ2015 በጀት ዓመት ነባር ፕሮጀክቶችን አጠናቆ ለአገልግሎት ለማብቃት በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በ2015 በጀት ዓመት ነባር ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል በልዩ ትኩረት የሚሰራ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ገለጸ። የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የመንግስት በጀት አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ…

ሩሲያ ፈጣን ምላሽ የሚሰጥ የዜግነት መርሐ ግብር ለዩክሬን ዜጎች አዘጋጃለሁ አለች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ፈጣን ምላሽ የሚሰጥ የዜግነት መርሐ ግብር ለሁሉም የዩክሬን ዜጎች ተደራሽ እንደምታደርግ አስታውቃለች፡፡ በፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የተፈረመው የዜግነት መርሐ ግብር ድንጋጌ በዩክሬን ተገንጣይ ኃይሎች ወይም ሩሲያ በተቆጣጠረቻቸው አካባቢዎች…

አቶ ደመቀ መኮንን ከቡርኪናፋሶ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከቡርኪናፋሶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦሊቪያ ሩምባ ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ ደመቀ ፥ በሁለቱ አገራት መካከል ያለው የረጅም ጊዜ ግንኙነት ከቅኝ ግዛት ዘመን ጀምሮ የተጀመረ መሆኑን…

የኢትዮጵያን የዕዳ ተጋላጭነት ለመፍታት አሜሪካ ፍላጎት እንዳላት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ጨምሮ የሦስት ሀገራትን የዕዳ ተጋላጭነት ለመፍታት አሜሪካ ፍላጎት እንዳላት የአሜሪካ የገንዘብ ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር ፓትሪሺያ ፖላርድ አስታወቁ፡፡ በፓሪስ ጉባዔ እየተሳተፋ የሚገኙት የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር እዮብ ተካልኝ…

በግብርናው ዘርፍ ለአፍሪካ ልማት አጋዥ የሆኑ ቴክኖሎጂዎች የልምድ ልውውጥ የሚደረግበት ኤግዚቢሽን በቦሎኛ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርናው ዘርፍ ለአፍሪካ ልማት አጋዥ የሆኑ ቴክኖሎጂዎች የልምድ ልውውጥ የሚደረግበት ኤግዚቢሽን በጣሊያን ቦሎኛ ሊካሄድ መሆኑን በኢትዮጵያ የጣሊያን ኤምባሲ አስታወቋል። በአዲስ አበባ የጣሊያን ኢምባሲ የንግድ ማስታወቂያ ክፍል ዳይሬክተር ሪካርዶ…

የሶማሌ ክልል በበጀት ዓመቱ 7 ነጥብ 26 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል በ2014 በጀት ዓመት ከገቢ ግብር 7 ነጥብ 26 ቢሊየን ብር መሰብሰብ መቻሉን የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጸሑፍ እንደገለጹት÷በክልሉ የነበሩ ችግሮችን…

ሶማሌ ክልል በበጀት ዓመቱ 7 ነጥብ 26 ቢሊየን ብር ገቢ መሠብሰብ መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ሶማሌ ክልል በ2014 በጀት ዓመት ከገቢ ግብር 7 ነጥብ 26 ቢሊየን ብር መሰብሰብ መቻሉን የሶማሌ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ገለጹ፡፡ ክልሉ በበጀት ዓመቱ በድርቅ እና በሌሎች ችግሮች በመፈተኑ ለመሰብሰብ ያቀደውን 7 ነጥብ 6…

አቶ አህመድ ሺዴ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም የአፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ በአፍሪካ ኢኮኖሚ ተግዳሮቶች ላይ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም የአፍሪካ ዳይሬክተር አቶ አበበ ሥላሴ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ዳይሬክተሩ የኢትዮጵያ መንግስት ለለውጡ ያለውን ጠንካራ ቁርጠኝነት መግለጹን…

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ከ400 በላይ ለሆኑ ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው በጎ አድራጎት ድርጅት ሲ ሴፍ ፒ ኤ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፊሊጶስ ትምህርት ቤት ለሚማሩ ከ400 በላይ ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ÷ ከቻይናው በጎ አድራጎት ድርጅት ሲ ሴፍ ፒ ኤ የተገኘ ሲሆን÷ የቦርሳና ሌሎች…

የትምህርት ዘርፉን ብቃት ባለው የሰው ኃይል ለመገንባት እንደሚሠራ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ዘርፉን ብቃት ባለው የሰው ኃይል ለመገንባት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሠራ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ገለጹ። ሚኒስቴሩ ለተቋሙ አመራሮችና ሠራተኞች በለውጥ አመራር፣ ተቋማዊ ስነ ምግባር ፣ በውሳኔ አሰጣጥ እና ተግባቦት…