Fana: At a Speed of Life!

በአረንጓዴ አሻራ እየተመዘገበ ያለውን ስኬት በገቢ አሰባሰቡ በመድገም የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ለማሳደግ በትጋት እንሰራለን- ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን እና የገቢዎች ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች በሰበታ አዋስ ደበል ተራራ ለአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ችግኝ ተክለዋል፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ÷የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከተጀመረ ጊዜ አንስቶ የኮሚሽኑ…

በክረምት ስራዎቻችን የዘመሙ ጎጆዎችን እያቀናን፣ የደከሙትን እያጠናከርንና የታረዙትን እያለበስን አንድነታችንን እናጠናክራለን” – ወ/ሎ ሙፈሪሃት…

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  “በክረምት ስራዎቻችን የዘመሙ ጎጆዎችን እያቀናን፣ የደከሙትን እያጠናከርንና የታረዙትን እያለበስን አንድነታችንን እናጠናክራለን ”ሲሉ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት…

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ1ቢሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ1ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ ጽሕፈት ቤቱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው…

ህብረተሰቡ ሰላሙን በማጠናከር በመተከል ዞን የተጀመሩ የልማት እንቅስቃሴዎችን ከግብ ማድረስ እንዳለበት ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የተጀመሩ የልማት እንቅስቃሴዎችን ከግብ ለማድረስ ህብረተሰቡ የተገኘውን ሰላም አጠናክሮ ማስቀጠል እንዳለበት ተገለጸ። የቤኒሻንጉል ክልልና የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች የተገኘውን ሰላም በዘላቂነት ለማስቀጠል በሚያተኩሩ ጉዳዮች ዙሪያ…

ዴሞክራሲ ለኢትዮጵያ ምርጫ ሳይሆን ሀገር የመገንባት ጉዳይ ነው- አቶ ተስፋዬ በልጅጌ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዴሞክራሲ ለኢትዮጵያ ምርጫ ሳይሆን ሀገር የመገንባት ጉዳይ ነው ሲሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ገለጹ፡፡ ምክር ቤቱ ከዴሞክራሲ ተቋማት ጋር እያካሄደ በሚገኘው የጋራ ፎረም ላይ የመንግስት ዋና…

በአዲስ አበባ በተከሰተው ጭጋጋማ የአየር ፀባይ ምክንያት ተቋርጠው ከነበሩት በረራዎች አብዛኛዎቹ ተጀምረዋል – የኢትዮጵያ አየር መንገድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ በተከሰተው ጭጋጋማ የአየር ጸባይ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የአውሮፕላን በረራ በአብዛኛው መጀመሩን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ ባለፉት ጥቂት ሰአታት በአዲስ አበባ የነበረው ጭጋጋማ…

አየርላንድ በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል አንድ ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አየርላንድ በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል ተጨማሪ አንድ ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች፡፡ አየርላንድ ያደረገችው ድጋፍ በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ችግር ውስጥ ለሚገኙ እና አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሚውል መሆኑ…

በ2014 ዓ.ም ከ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የሐረሪ ክልል ገቢዎች ቢሮ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የሐረሪ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። የሀረሪ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ በቀለ ተመስገን እንደገለጹት÷ የሕዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚታቀዱ ፕሮጀክቶች እውን…

የአገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ በማዘጋጀት ረገድ ኢትዮጵያ ስኬታማ ተሞክሮ አላት -ዶ/ር እዮብ ተካልኝ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ በማዘጋጀት ረገድ ኢትዮጵያ ስኬታማ ተሞክሮ ያላት መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር እዮብ ተካልኝ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው የእዳ ተጋላጭነትን በመቅረፍ ዘላቂ የፋይናንስ አሰራርን ለመተግበር በተዘጋጀው 9ኛው…