Fana: At a Speed of Life!

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አመራሮችና ሠራተኞች የችግኝ ተከላ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አመራሮችና ሠራተኞች በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በጉለሌ እጽዋት ማዕከል የችግኝ ተከላ አካሂደዋል። በችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ የጽህፈት ቤቱ ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አቶ ተፈሪ ፍቅሬና ሌሎች አመራሮች…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ15 ዓመት የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታ አዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለዜጎች የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ያሻሽላል ያለውን የ15 ዓመት የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታ ማዘጋጀቱን የክልሉ የጤና ቢሮ አስታወቀ። ፍኖተ ካርታውን የሚያስተዋውቅ የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት…

የምስራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ ኅብረት አዲስ በጣለው የግብር ታሪፍ ላይ ኬንያ እና ዩጋንዳ ቅሬታቸውን አሰሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ ኅብረት አባል ባልሆኑ ሀገራት ላይ የጣለው አዲሱ የግብር ታሪፍ ሥራ ላይ ከዋለ ከሣምንት በኋላ ባልተጠበቀ መልኩ የንግድ ተቋማት ላይ ከፍተኛ ጫና ማሳደሩ ተገለጸ፡፡ የምሥራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ ኅብረት ÷ አባል ባልሆኑ…

ኢትዮጵያ ዘላቂ የትራንስፖርት አማራጭ ስርዓቶችን ጥቅም ላይ ማዋልን እንደምታበረታታ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ሐምሌ 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ አረንጓዴ እና ዘላቂ የትራንስፖርት አማራጭ ስርዓቶችን ጥቅም ላይ ማዋልን እንደምታበረታታ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ በኢትዮጵያ ስላለው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ምቹ ገበያ በሚመለከት ከዶዳይ…

የኦሞራቴ – ኦሞ ድልድይ – ኛንጋቶም- ካንጋተን የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በተያዘለት ጊዜ እየተካሄደ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 64 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የኦሞራቴ - ኦሞ ድልድይ - ኛንጋቶም- ካንጋተን የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በተያዘለት የጊዜ ገደብ እየተካሄደ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡ በመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቱ በርካታ…

በሁመራ ከተማ በጦርነት ለተጎዱ ነዋሪዎች ከ12 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ማኅበራዊና ልማት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከካሪታስ ስዊዘርላንድ በጎ አድራጎት ድርጅት ጋር በመተባበር በሁመራ ከተማ በጦርነት ለተጎዱ ነዋሪዎች ድጋፍ አድርጓል፡፡ በካሪታስ ስዊዘርላንድ…

የሕዝቡን የመሰረተ ልማት ጥያቄ ለመመለስ የክልሉ መንግስት በሙሉ አቅሙ እየሠራ መሆኑን አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝቡን የመሰረተ ልማት እና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ የክልሉ መንግስት ከመቼውም ጊዜ በላይ በሙሉ አቅሙ እየሠራ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ። በአዳማ ከተማ ከ1…

ሩሲያ ወደ አውሮፓ የምትልከውን የጋዝ ማስተላለፊያ መስመር ማቋረጧን አስታወቀች 

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በኖርድ ስትሪም - አንድ ወደ ጀርመን የተዘረጋውን የተፈጥሮ ጋዝ ማስተላለፊያ መስመር አገልግሎት ማቋረጧን አስታውቃለች፡፡ የጋዝ ማስተላለፊያ መስመሩ በመደበኛ ጥገና ምክንያት የጋዝ አቅርቦት ማቋረጡንም የስራ ሃላፊዎቹ ገልጸዋል። መስመሩ…

የዴሞክራሲ ተቋማት የማሻሻያ የለውጥ ስራዎችን የተመለከተ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያዘጋጀው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፣ የህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም፣ የፌዴራል ኦዲተርና የመገናኛ ብዙኃን የማሻሻያ የለውጥ ስራዎችን የተመለከተ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የተገኙት የህዝብ ተወካዮች…

የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ማምረቻ ኢንዱስትሪ 50 ልዩ ሀገር አቋራጭ አውቶብሶችን ለኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ አገልግሎት ድርጅት አስረከበ

አዲስ አበባ፣ሐምሌ 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ማምረቻ ኢንዱስትሪ ያመረታቸውን 50 ልዩ ሀገር አቋራጭ አውቶብሶች ለኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ አገልግሎት ድርጅት አስረክቧል። በርክክብ ስነ-ስርአቱ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስን ጨምሮ…