ኢትዮጵያ ሀገራዊ እቅዶቿን በአጀንዳ 2063 ላይ ከተቀመጡ ግቦች ጋር በማስተሳሰር ለተግባራዊነታቸው እየሠራች ነው – የፕላንና ልማት ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ሀገራዊ እቅዶቿን በአጀንዳ 2063 ላይ ከተቀመጡ ግቦች ጋር በማስተሳሰር ለተግባራዊነታቸው እየሠራች መሆኗን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
በአፍሪካ የአጀንዳ 2063 የአስር ዓመታት አፈጻጸም እና ቀጣይ አስር ዓመታት እቅድ ላይ የሕብረቱ…