Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ሀገራዊ እቅዶቿን በአጀንዳ 2063 ላይ ከተቀመጡ ግቦች ጋር በማስተሳሰር ለተግባራዊነታቸው እየሠራች ነው – የፕላንና ልማት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ሀገራዊ እቅዶቿን በአጀንዳ 2063 ላይ ከተቀመጡ ግቦች ጋር በማስተሳሰር ለተግባራዊነታቸው እየሠራች መሆኗን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በአፍሪካ የአጀንዳ 2063 የአስር ዓመታት አፈጻጸም እና ቀጣይ አስር ዓመታት እቅድ ላይ የሕብረቱ…

በአገሪቱ ዘላቂ እና አስተማማኝ ሰላም ለማስፈን የሚወሰደው ህግ የማስከበር እርምጃ ተጠናክሮ ቀጥሏል – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገሪቱ ዘላቂ እና አስተማማኝ ሰላም ለማስፈን የሚወሰደው ህግ የማስከበር እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ቢልለኔ ስዩም በዛሬው ዕለት ለውጭ መገናኛ ብዙኃን…

በጉራጌ ዞን ሲሊካ የተሰኘ ማዕድን ማውጫን በ550 ሚሊየን ብር ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከ550 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ሲሊካ የተሰኘ ማዕድን ከአሽዋ በማውጣት ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለሀገር ውሰጥ እና ለውጭ ገበያ የሚያቀርብ ማውጫን ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ። በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን ደቡብ ሶዶ ወረዳ…

ወጣቶች ሀገርን በማስከበር ያከናወኑትን አኩሪ ተግባር በልማት እየደገሙት መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቶች የሀገር ሉዓላዊነትን ለማስከበር እያከናወኑት ያለውን አኩሪ ተግባር በዘላቂ ልማቱ ላይ ለመድገም እየተረባረቡ መሆናቸውን የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ…

ኔቶ ፊንላንድን እና ስዊድንን በአባልነት ለመቀበል ወሰነ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ፊንላንድን እና ስዊድንን በአባልነት ለመቀበል ወሰነ። ጉባኤውን በማድሪድ እያካሄደ ያለው ኔቶ ሁለቱ ሀገራት የአባልነት ስምምነቶችን እንዲፈርሙ ጥሪ አቅርቧል። ፊንላንድ እና ስዊድን ቃል…

በኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ማገርሸቱን ጤና ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ቀንሶ የነበረው የኮቪድ -19 ጽኑ ሕሙማን ቁጥር አሁን ላይ እየጨመረ እንደመጣና 70 ሰዎችም በጽኑ ሕሙማን ክፍል ክትትል እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ከተከሰተ በኋላ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች…

የህግ የበላይነትን በማስከበር የተረጋጋች አገር ለመገንባት የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል – የሀረሪ ክልል የፀጥታ ምክር ቤት

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህግ የበላይነትን በማስከበር የተረጋጋች አገር ለመገንባት የጀመረውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል የሀረሪ ክልል የፀጥታ ምክር ቤት አስታወቀ። የሀረሪ ክልል የፀጥታው ምክር ቤት በወቅታዊ ክልላዊ የጸጥታ ጉዳዮች ላይ በመወያየት መግለጫ ሰጥቷል።…

በንጹሃን ላይ የተፈጸመን ጥቃት መነሻ በማድረግ ክልሉን ለማተራመስ የሚሰሩ ሃይሎች ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ ይገባል – የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወለጋ በንጹሃን ላይ የተፈጸመውን ጥቃት መነሻ በማድረግ የአማራ ክልልን በሰልፍና በግርግር ለማተራመስ በማቀድ እየሰሩ ያሉ ሃይሎች ለጠላት ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ያለሙ በመሆናቸው ከዚህ ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች…

ባለስልጣኑ ሰው ሰራሽ የነዳጅ እጥረት በሚፈጥሩ አካላት ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው ሰራሽ የነዳጅ እጥረት በሚፈጥሩ አካላት ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወስድ የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ ባለስልጣኑ ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ÷በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች የኢኮኖሚ አሻጥር ለመፍጠር ሲባል ሰው…

በትግራይ ክልል በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለሚገኙ ነዋሪዎች የሚያደርገው እርዳታ ተጠናክሮ ቀጥሏል – ዶክተር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በትግራይ ክልል በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለሚገኙ የክልሉ ነዋሪዎች የሚያደርገውን ሰብአዊ እርዳታ አጠናክሮ መቀጠሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ  ገለጹ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር…