Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ወንጀሎችን በጋራ መከላከልና የደህንነት መረጃ መለዋወጥ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የተመራ የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ጋር ተወያየ። የልዑካን ቡድኑ በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ከፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ጋር ውጤታማ…

በሻምፒዮናው ኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹን ወርቅና ብር ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹን ወርቅና ብር ሜዳሊያ አግኝታለች፡፡ በኮሎምቢያ ካሊ እየተካሄደ ባለው የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ሌሊቱን በተደረጉ የ5 ሺህ የወንዶች እና የ3 ሺህ ሜትር…

የአልቃይዳው መሪ አይመን አል ዛዋህሪ ተገደለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የአልቃይዳውን መሪ አይመን አል ዛዋህሪ መግደሏን ገለፀች። ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ይፋ እንዳደረጉት ኦሳማ ቢን ላደንን ተክቶ የሽብር ቡድኑን ሲመራ የነበረ አል ዛዋህሪ አፍጋኒስታን፣ ካቡል ውስጥ በድሮን በተፈፀመ ጥቃት ተገድሏል።…

በመከላከያ ሠራዊት ስምሪት ዘርፍ ኃላፊ ሜ/ጀ ተስፋዬ አያሌው የተመራ ልዑክ ሶማሊያ በለድዌይን ገባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ስምሪት ዘርፍ ኃላፊና ጊዜያዊ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት ዋና አስተባባሪ ሜጀር ጀነራል ተስፋዬ አያሌው የተመራ ልዑክ ሶማሊያ በለድዌይን ከተማ ገብቷል፡፡ ልዑካን ቡድኑ የሶማሌ ክልል ልዩ ሃይል ዋና አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል…

በሻምፒዮናው የማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሎምቢያ ካሊ እየተካሄደ ባለው የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና የማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደ ቀጣዩ ዙር አልፈዋል። በ1 ሺህ 500 ሜትር ማጣሪያ የተወዳደረው አትሌት አድሃና ካሣዬ ኬኒያዊውን አትሌት…

ምድረ በዳውን መሬት ወደ ደንነት የቀየረው ቱርካዊ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርካዊው ሂክመት ካያ 30 ሚሊየን ችግኞችን በመትከል ምድረ በዳውን መሬት ወደ ደንነት መቀየር ችሏል፡፡ ቫይራል ባንዲት በተባለ መጽሄት ላይ በህትምት የወጣው ጽሑፍ እንደሚያስረዳው÷ ግለሰቡ ከቱርክ የደን አስተዳደርነት በጡረታ ቢገለልም በስራ ዘመኑ…

ዳያስፖራው በሀገሪቱ ዘላቂ ጥቅም ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እንዲንቀሳቀስ እየሰራን ነው – የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዳያስፖራው ማህበረሰብ በሀገሪቱ ዘላቂ ጥቅም ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ የበለጠ እንዲንቀሳቀስ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የአገልግሎቱ ምክትል ዳይሬክተር…

በኢጋድ ቀጣና ሰላምና ልማት ላይ የሚንቀሳቀስ ፎረም በይፋ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የቀድሞ መሪዎች በበላይነት የሚመሩትና በኢትዮጵያና በኢጋድ ቀጣና ሰላምና ልማት ላይ የሚንቀሳቀስ ፎረም በይፋ ሥራ ጀመረ። የአንተርፕረነሪያል ፎረም ፎር ፒስ ኤንድ ዴቨሎፕመንት የተሰኘው መንግሥታዊ ያልሆነ ደርጅት በይፋ ሥራ የማስጀመሪያ…

በመዲናዋ በ4ኛው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 9 ነጥብ 8 ሚሊየን ችግኝ ተተክሏል – አቶ ጥራቱ በየነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ በአራተኛው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 9 ነጥብ 8 ሚሊየን ችግኝ መትከል መቻሉን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ ገለጹ፡፡   አቶ ጥራቱ ዛሬ የዘንድሮውን የችግኝ…