Fana: At a Speed of Life!

ለሶስት ወራት ሲካሄድ ለቆየው የፅዳት ንቅናቄ የከተማ አስተዳደሩ እውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለሶስት ወራት ሲካሄድ ለቆየው የፅዳት ንቅናቄ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እውቅና ሰጥቷል፡፡ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የከተማ አስተዳደሩ ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ በዚህ ወቅት እንዳሉት ባለፉት ሶስት ወራት የተደረገው…

በደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ የተመራ ልዑክ የላኒው ፋብሪካን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ እና የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ዑማን ያካተተው ልዑክ በጉራጌ ቡኢ ከተማ አስተዳደር በውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት የተቋቋመውን የላኒው ፕሌይ ውድ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል…

ኮሚሽኑ የ2022 ቨርዥን የታሪፍ መጻሕፍትን የዓለም የጉምሩክ ድርጅት ካስቀመጠው ጊዜ ቀድሞ መተግበሩ ለኢትዮጵያ ትልቅ ስኬት መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን የ2022 ቨርዥን የታሪፍ መጻሕፍትን የዓለም የጉምሩክ ድርጅት ባስቀመጠው የጊዜ ገደብ ቀደም ብሎ መተግበሩ ለኢትዮጵያ ትልቅ ስኬት መሆኑ ተገለጸ፡፡ በዓለም የጉምሩክ ድርጅት ድጋፍ እና በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን…

ከ3 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ክልሉ ገብቷል – የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአማራ ክልሉ በ2014/15 የመኸር እርሻ አገልግሎት ላይ የሚውል ከ3 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ክልሉ መግባቱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አጀበ…

የአውሮፓ ህብረት ከሩሲያ የሚያገኘውን ጋዝ ለመተካት ቢያንስ ሶስት አመታት ያስፈልገዋል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ከሩሲያ የሚያገኘውን ጋዝ ለመተካት ቢያንስ ሶስት አመታት ያስፈልገዋል ሲል ዓለም አቀፉ ደረጃ አውጪ ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡ ሞስኮ አቅርቦቷን ካቋረጠች ስሎቫኪያ፣ ሃንጋሪ እና ቼክ ሪፐብሊክ በጋዝ እጦት ሳቢያ በጣም ይጎዳሉ…

ዩክሬን እና ሩሲያ በቁጥር ከፍተኛው ነው የተባለለትን የእስረኞች ልውውጥ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬን እና ሩሲያ ባሳለፍነው የካቲት 24 በመካከላቸው ግጭት ከተፈጠረ አንስቶ በቁጥር ከፍተኛው ነው የተባለለትን የእስረኞች ልውውጥ ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡ የእስረኞች ልውውጥ ማድረጋቸውን የገለጸው የዩክሬን የመከላከያ ሚኒስቴር ዋና ኢንተለጀንስ…

የሰላም ውይይት ሳይዘገይ መተግበር ለመላው ኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን፣ እርቅ እና ብልጽግናን ያሳካል- የጀርመን መንግስት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የተከሰተውን ግጭት ለመቋጨት በኢትዮጵያ መንግስት እየተተገበሩ የሚገኙ አዳዲስ እርምጃዎች ወደ ትክክለኛው አቅጣጫ ይወስዳሉ ሲል የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በማህበራዊ ትስስር ገጹ…

በኦሮሚያ ክልል በንጹሃን ላይ ጭፍጨፋ የፈጸሙ የሽብር ቡድኖች ላይ የተቀናጀ እርምጃ እየተወሰደ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በንጹሃን ላይ ጭፍጨፋ የፈጸሙ የሽብር ቡድኖች ላይ የተቀናጀ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ…

በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን ማፍሰስ ለሚፈልጉ የፈረንሳይ ባለሐብቶች የገበያ ዕድል እና ማበረታቻዎች እንደተመቻቹ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሳይ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሄኖክ ተፈራ ሻውል መዋዕለ-ንዋያቸውን በኢትዮጵያ ማፍሰስ ለሚፈልጉ የፈረንሳይ ባለሐብቶች የገበያ ዕድል ከመፍጠር ባሻገር ምቹ የሥራ ምኅዳር እንደሚጠብቃቸው ገለጹ፡፡ በፈረንሳይ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሄኖክ ተፈራ ሻውል…