Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 11 ወራት በኮንትሮባንድ እና ንግድ ማጭበርበር ሊታጣ የነበረው ከ45 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ባለፉት 11 ወራት በሰራው የህግ ማስከበር ስራ በኮንትሮባንድ እና ንግድ ማጭበር ኢትዮጵያ ልታጣ የነበረውን 45 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉን አስታወቀ፡፡ የጸረ ኮንትሮባንድ እና ህገወጥ ንግድን ለመከላከል የሚያስችል…

ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን እና ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ በክልሉ የዘንድሮውን የአረንጓዴ አሻራ ዝግጅት ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እና በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ በክልሉ ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እየተደረገ ያለውን ዝግጅት…

ሳዑዲ አረቢያ በኮቪድ 19 ምክንያት በአራት ሀገራት ላይ ጥላው የነበረውን የጉዞ እገዳ አነሳች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ አረቢያ በኮቪድ 19 ምክንያት በቱርክ፣ ህንድ፣ ኢትዮጵያ እና ቬትናም ላይ ጥላው የነበረውን የጉዞ እገዳ ማንሳቷን አስታውቃለች፡፡ የሀገሪቱ የዜና ተቋም ኤስ ፒ ኤ እንደዘገበው በወሩ መጀመሪያ ላይ ሳዑዲ አረቢያ በቤት ውስጥ የፊት ጭምብል…

የውጭ አገራት ባንኮች ወደ አገር ውስጥ ሲገቡ የሚተገበር የአሠራር ሥርዓት እየተዘጋጀ ነው – የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ አገራት ባንኮች ወደ አገር ውስጥ ሲገቡ የሚተገበር የአሠራር ሥርዓት እየተዘጋጀ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የባንክ ቁጥጥር ዳይሬክተር ፍሬዘር አያሌው የኢትዮጵያን የባንክ ኢንዱስትሪ ለውጭ አገራት ክፍት…

የምሥራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ መሪዎች በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጉዳይ እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ መሪዎች በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በአማፂያን መካከል ለተከሰተው ግጭት ዕልባት ለመሻት በኬንያ እየመከሩ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ባዘጋጁት ስብሰባ ላይ የተገኙት በምሥራቅ ዴሞክራቲክ…

1 ሺህ 34 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 1 ሺህ 34 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። ከእነዚህ ውስጥ አንድ ህጻን መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል። ለተመላሽ ዜጎችም ተገቢውን…

በኦሮሚያ ክልል በንጹሀን ላይ የተፈጸመው ግድያ አገራችንን ከአሸባሪዎች ለማጽዳት የጀመርነውን ዘመቻ አጠናክረን ከመቀጠል ውጪ ሌላ አማራጭ እንደሌለን ማሳያ ነው…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በንጹሀን ላይ የተፈጸመውን ግድያ አገራችንን ከአሸባሪዎች ለማጽዳት የጀመርነውን ዘመቻ አጠናክረን ከመቀጠል ውጪ ሌላ አማራጭ እንደሌለን ማሳያ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ…

የመዲናዋ ሴት የምክር ቤት አባላት በሚቀጥሉት ዓመታት የተሻለ ስራ መስራት ይኖርብናል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው እለት የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ ዙር የምርጫ ዘመን የሴት ምክር ቤት አባላት ኮከስ ምስረታ ጠቅላላ ጉባኤ ተካሂዷል፡፡ በዚሁ ወቅት ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ “መደራጀት ሃይል ነው፤ ግን መደራጀት በራሱ ግብ አይደለም”…

የእንግሊዘኛ ቋንቋ ማሻሻያ ፕሮግራምን ለማሳካት ከውጪ አገራት በጎ ፈቃደኛ መምህራንን የማሳተፍ ስራ ተጀምሯል- ፕሮፌሰር ብርሃኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የአውስትራሊያ አምባሳደር ጁሊያ ኒብለት ጋር ተወያይተዋል።   በውይይታቸውም በትምህርት ዘርፉ ላይ እየተደረጉ ባሉ ለውጦች ዙሪያ እና በጦርነቱ የወደሙ የትምህርት ተቋማትን መልሶ…

የወጣት አደረጃጀቶች የሥራ ላይ ልምምድ ፕሮግራም 70 ሺህ ወጣቶችን ከሥራ ጋር ያገናኛል- አቶ ንጉሱ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የወጣት አደረጃጀቶች የሥራ ላይ ልምምድ ፕሮግራም በአገሪቱ ከሚገኙ 11 ከተሞች 70 ሺህ ወጣቶችን ከሥራ ጋር እንደሚያገናኝ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   ወጣቶች የመጀመሪያ የሥራ ልምድ እና ክህሎት እንዲያገኙ በአዲስ አበባ…