Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ታለንት ልማት ኢንስቲትዩት ባለሙያዎችን ማሰልጠን ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ታለንት ልማት ኢንስቲትዩት ግንባታ ተጠናቆ የተመረጡ የፈጠራ ባለሙያዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ጀምሯል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ባይሳ በዳዳ ከፈጠራ ባለሙያዎች ጋር መክረዋል።…

ወደ ሀገራቸው መመለስ የሚፈልጉ ፍልሰተኞችን መመለስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መወያየታቸውን በጂቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ማጠናከር እና ወደ ሀገራቸው መመለስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ኃላፊዎች ጋር ውይይት ማካሄዳቸውን ገልጸዋል፡፡ አምባሳደር ብርሃኑ የዓለም አቀፉን…

ለምርት የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን ከገበያ ላይ ማግኘት አዳጋች ሆኖብኛል -የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማኅበር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማኅበር ለምርት የሚያስፈልጉኝን ግብዓቶች ከገበያ ላይ ማግኘት አዳጋች ሆኖብኛል አለ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የዘርፉ የስራ ኃላፊዎች እንደገለጹት÷ በኮቪድ-19 ምክንያት የቆዳ…

ሰው በማገት ወንጀል የተከሰሰው ግለሰብ በ15 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው በማገት ወንጀል የተከሰሰው ግለሰብ በ15 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወሰነበት፡፡ ተከሳሹ አቶ መክት ጠጋ የሚባል ሲሆን ፥ ክሱ የማይገባ ጥቅም ለማግኘት በማሰብ ታህሳስ 7 ቀን 2014 ዓ.ም በግምት ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት አካባቢ በሶሮቃ…

ጀግናው የመከላከያ ሰራዊት ከትናንት ጀምሮ መውሰድ በጀመረው ኦፕሬሽን ጠንካራ አስተማሪ ስራ እየሰራ ነው-ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀግናው የመከላከያ ሰራዊት ከትናንት ጀምሮ መውሰድ በጀመረው ኦፕሬሽን ጠንካራ የማስተማሪያ ስራ እየሰራ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አራተኛውን ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ…

ከተፈቀደላቸው በጀት በላይ የተጠቀሙ 24 ተቋማት ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ከተፈቀደላቸው በጀት በላይ የተጠቀሙ 24 ተቋማት መገኘታቸውን የፌደራል ዋና ኦዲተር አስታወቀ። የፌደራል ዋና ኦዲተር መስርያ ቤት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱ እያቀረበ ባለው ሪፖርት በ24 መሥሪያ ቤቶች በልዩ ልዩ የሒሳብ መደቦች ሳያስፈቅዱ እና በጀት…

ኬንያ ከኮቪድ19 ሥርጭት ዳግም መቀስቀስ ጋር ተያይዞ ዜጎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል እንዲጠቀሙ በድጋሚ አወጀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያ ቀንሶ የነበረው የኮቪድ19 ሥርጭት ዳግም መቀስቀሱን እና የሀገሪቷ ጠቅላላ ምርጫ መቃረቡን ተከትሎ ዜጎቿ ማስክ መጠቀማቸውን እንዲቀጥሉ በድጋሚ አወጀች፡፡ የኬንያ ጤና ሚኒስትር ሙታሂ ካግዌ ÷ ዜጎች በማናቸውም ቦታዎች ማስክ የመጠቀም ግዴታ…

አረንጓዴ ዐሻራ ለቀጣዩ ትውልድ የምናወርሰው ሀብት ነው- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አረንጓዴ ዐሻራ ለቀጣዩ ትውልድ የምናወርሰው ሀብት ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። ባለፉት አመታት በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አበረታች ውጤት መገኘቱንም አንስተዋል።…

የዓለም የምግብ ፕሮግራም የትምህርት ቤት ምገባን እንዲደግፍ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የምግብ ፕሮግራም የትምህርት ቤት ምገባን እንዲደግፍ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጠየቁ፡፡ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ክላውዴ ጂቢዳር  ጋር ተወያይተዋል። በትምህርት ዘርፉ የትምህርት ጥራት…

መንግስት የሰብዓዊ ድጋፍ ወደ ትግራይ እንዲሄድ የወሰደውን አዎንታዊ እርምጃ እናደንቃለን- የአውሮፓ ሕብረት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት የሰብዓዊ ድጋፍ ወደ ትግይ ክልል እንዲሄድ የወሰደው አዎንታዊ እርምጃ የሚደነቅ መሆኑን የአውሮፓ ሕብረት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ…