በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ታለንት ልማት ኢንስቲትዩት ባለሙያዎችን ማሰልጠን ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ታለንት ልማት ኢንስቲትዩት ግንባታ ተጠናቆ የተመረጡ የፈጠራ ባለሙያዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ጀምሯል፡፡
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ባይሳ በዳዳ ከፈጠራ ባለሙያዎች ጋር መክረዋል።…