አሸባሪው ቡድን ሽንፈትና ኪሳራ እየደረሰበት በመሆኑ የቀቢፀ ተስፋ እርምጃዎችን በአፀፋው እየወሰደ ይገኛል – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፀጥታ አስከባሪ አካላትና በህዝቡ የተባበረ እርምጃ በአሸባሪውና ፅንፈኛው ቡድን ላይ በደረሰበት ሽንፈትና ኪሳራ የቀቢፀ ተስፋ እርምጃዎችን በአፀፋው እየወሰደ ይገኛል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን…