Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ቡድን ሽንፈትና ኪሳራ እየደረሰበት በመሆኑ የቀቢፀ ተስፋ እርምጃዎችን በአፀፋው እየወሰደ ይገኛል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፀጥታ አስከባሪ አካላትና በህዝቡ የተባበረ እርምጃ በአሸባሪውና ፅንፈኛው ቡድን ላይ በደረሰበት ሽንፈትና ኪሳራ የቀቢፀ ተስፋ እርምጃዎችን በአፀፋው እየወሰደ ይገኛል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን…

ቻይና የመጀመሪያውን ሰው አልባ የጭነት ማጓጓዣ አውሮፕላን አስተዋወቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና “ቲ ፒ 500” የተሰኘ የመጀመሪያውን ግዙፍ ሰው አልባ ዕቃ ጫኝ አውሮፕላን አስተዋውቃለች። አውሮፕላኑ የተሠራው አቪየሽን ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን በተሰኘው የመጀመሪያው የቻይና ሀገር በቀል ኢኒስቲትዩት ሲሆን የቻይና የበረራ አገልግሎት ደግሞ…

በምሥራቅ አማራ ከ11 ሺህ በላይ ጥፋተኞች ለመንግስት እጅ ሰጥተው ወደ ሕጋዊ መስመር መግባታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ አማራ ከ11 ሺህ በላይ ጥፋተኞች ለመንግስት እጅ ሰጥተው ወደ ሕጋዊ መስመር መግባታቸውን የአማራ ክልል ሠላምና ጸጥታ ቢሮ ገለጸ፡፡ በምሥራቅ አማራ የፀጥታ መዋቅሩ ሀገራዊና ወቅታዊ ጉዳዮችን በብቃት ለመፈፀም የሚያስችል ውይይት እያካሄደ…

የኦሮሚያ ክልል ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡   ድጋፉን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ…

ፋሲል ከነማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በካፍ የክለቦች ውድድር ኢትዮጵያን ይወክላሉ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 13፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ፋሲል ከነማ አዳማ ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ረፋድ በተደረገው ጨዋታ የፋሲልን የማሸነፊያ ጎሎች ሙጂብ ቃሲም ከዕረፍት መልስ አስቆጥሯል፡፡ አጼዎቹ ዛሬ ማሸነፋቸውን ተከትሎ ነጥባቸውን 55…

በአውሮፓ ኀብረት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ጎዴ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኀብረት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ጃኔዝ ሌናርሲክ እና በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ሮናልድ ኮቢያ የተመራ ከፍተኛ ልዑካን ቡድን ለስራ ጉብኝት ሶማሌ ክልል ጎዴ ከተማ ገብቷል፡፡   ልዑካኑ ኡጋስ…

የኮንትሮባንድ ንግድ እየፈጠረ ያለውን የፀጥታ ችግር ለመከላከል የተቋማት የተቀናጀ ስራ ሊጠናከር ይገባል – አቶ ሙስጠፌ መሀመድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንትሮባንድ ንግድ እየፈጠረ ላለው የጸጥታ ችግር የፌደራልና የክልሎች የፍትህና ፀጥታ ዘርፍ ተቋማት የተቀናጀ መከላከል ስራዎች ሊጠናከሩ እንደሚገባ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ አስታወቁ፡፡ በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የተዘጋጀ…

በመዲናዋ 3ኛው ዙር የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የ3ኛ ዙር የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት ዘመቻ መሰጠት ተጀምሯል፡፡ ክትባቱ ከዛሬ ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ዕድሜያቸው12 ዓመትና ከዚያ በላይ ለሆናቸው ሁሉ በሁሉም የመንግስት ጤና ጣቢያዎችና በተመረጡ…

የቡሬ -ጎመር የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታን በጥራትና በጊዜው ለማጠናቀቅ እየተሠራ ነው – የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡሬ -ጎመር የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታን በተገቢው የጥራት ደረጃ እና በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ ከፍተኛ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የቡሬ - ጎመር መንገድ ግንባታ…

የመጀመሪያው የቻይና – አፍሪካ ቀንድ አገራት የሰላም ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የቻይና - አፍሪካ ቀንድ አገራት የሰላም ጉባዔ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ። ለሁለት ቀናት በሚካሄደው ኮንፈረንስ በአፍሪካ ቀንድ እና በቻይና መካከል ያለውን ትብብር መሰረት ያደረገ በሰላምና ፀጥታ፣ በልማት እንዲሁም በመልካም…