የእንግሊዘኛ ቋንቋ ማሻሻያ ፕሮግራምን ለማሳካት ከውጪ አገራት በጎ ፈቃደኛ መምህራንን የማሳተፍ ስራ ተጀምሯል- ፕሮፌሰር ብርሃኑ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የአውስትራሊያ አምባሳደር ጁሊያ ኒብለት ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም በትምህርት ዘርፉ ላይ እየተደረጉ ባሉ ለውጦች ዙሪያ እና በጦርነቱ የወደሙ የትምህርት ተቋማትን መልሶ…