Fana: At a Speed of Life!

የዩክሬንን እህል ለዓለም ገበያ ለማቅረብ ከሩሲያ ጋር ስምምነት መደረሱን ቱርክ አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርክ በጥቁር ባሕር የዩክሬንን እህል ለዓለም ገበያ ለማቅረብ ከሩሲያ ጋር ስምምነት መደረሱን አስታወቀች። የተደረሰውን ስምምነት ተከትሎም በዛሬው እለት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በተገኙበት በሩሲያ እና ዩክሬን…

የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዩቤልዩ የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው፡፡ በስነ ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረ ሚካኤል ጨምሮ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች፣…

የሲዳማ ክልል የ2014 በጀት አመት የስራ አፈፃፀምን እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል የ2014 ዓ.ም የስራ አፈፃፀም እየገመገመ ነው፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የ2014 ዓ.ም የስራ አፈፃፀምን እየገመገሙ ሲሆን÷ የክልሉ የየቢሮ የስራ ሃላፊዎች የ2014 ዓ.ም የአፈፃፀም ሪፖርት እያቀረቡ ነው፡፡…

ኢኮኖሚው ውስጣዊና ውጫዊ ጫናዎችን ተቋቁሞ እየተጓዘ መሆኑን አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢኮኖሚው ውስጣዊና ውጫዊ ጫናዎችን ተቋቁሞ እየተጓዘ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማኅበር ትኩረቱን የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ አተኩሮ 19ኛውን ዓለም አቀፍ ጉባዔውን እያካሄደ…

በኦሮሚያ ክልል የህዝቦችን ደህንነት በማረጋገጥ ልማትን ማስቀጠል እንዲቻል በተደራጀ ዕቅድ መመራት አለብን – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት እና የፓርቲውን የ2014 የአፈፃፀም ግምገማ እና የ2015 እቅድ ፎረም በአዳማ እየተካሄደ ነው። በግምገማ መድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ባደረጉት ንግግር ፥ የክልሉን ሰላምና ፀጥታ፣…

ሩሲያ ሸቀጦችን ወደ አፍሪካ ለማድረስ ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴ እያደረገች ነው – ሰርጌ ላቭሮቭ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ሩሲያ የምግብ ምርቶችን ወደ አፍሪካ ለማድረስ ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴ እያደረገች ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰርጌ ላቭሮቭ ተናገሩ፡፡ ምንም እንኳን ሩሲያ በምዕራባውያን ማዕቀብ ጫና ውስጥ ብትሆንም ለአፍሪካውያን ቃል የገባችውን የምግብ፣…

የመንገድ ዘርፉ የሚመራበትን ግልፅ አቅጣጫ የሚያስቀምጥ ፖሊሲ እየተዘጋጀ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንገድ ዘርፉ የሚመራበትን ግልፅ አቅጣጫ የሚያስቀምጥ ፖሊሲ እየተዘጋጀ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ ባዘጋጀው ረቂቅ የመንገድ ፖሊሲ እና አዋጅ ላይ ውይይት እየተደረገ ነው፡፡ የከተማና መሰረተ…

በ2014 በጀት ዓመት 2 ሺህ 761 አዳዲስ የማምረቻ ዘርፍ ኢንዱስትሪዎችን ማቋቋም መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው 2014 በጀት ዓመት 2 ሺህ 761 አዳዲስ የማምረቻ ዘርፍ ኢንዱስትሪዎችን ማቋቋም መቻሉን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የ2014 እቅድ አፈጻጸሙን የተቋሙ የክልል እና የፌደራል አመራሮቾ…

በሴቶች 800 ሜትር ግማሽ ፍጻሜ ሶስት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚሳተፉበት የሴቶች 800 ሜትር የግማሽ ፍጻሜ ውድድር ሌሊት 10 ሰዓት ከ35 ላይ ይካሄዳል፡፡ በውድድሩ አትሌት ደርቤ ወልተጂ፣ አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ እና አትሌት ሀብታም አለሙ ይሳተፋሉ፡፡…

በ2015 ዓ.ም. ከወጪ ንግድ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት ታቅዷል- የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ ለማምጣት መታቀዱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ዛሬ እየተከበረ የሚገኘውን የኢትዮጵያ ወጪ ንግድ ቀን አስመልክቶ “የኢትዮጵያን ባለ ልዩ ጣዕም ምርት ይግዙ” በሚል መሪ ሐሳብ…