ኢትዮጵያና ቻይና ከግማሸ ምዕተ-ዓመት በላይ ያስቆጠረ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነትና አርአያ የሆነ ግንኙነት ያላቸው ሀገራት መሆናቸውን አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ቻይና ከግማሸ ምዕተ-ዓመት በላይ ያስቆጠረ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ያካበቱና ለደቡብ-ደቡብ የትብብር ማዕቀፍ አርአያ የሆነ ግንኙነት ያላቸው ሀገራት መሆናቸውን አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ተናገሩ።
በቻይና የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር…