Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልል አመራሮች በባህርዳር ከተማ የተገነቡና በመገንባት ላይ ያሉ ከፍተኛ የመሰረተ ልማቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል አመራሮችን ጨምሮ የዞንና የከተማ አስተዳደር አመራሮች በባህርዳር ከተማ የተገነቡና በመገንባት ላይ ያሉ ትልልቅ መሰረተ ልማቶችን ጎብኝተዋል፡፡ የባህርዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ድረስ ሳህሉ በጉብኝቱ ወቅት…

ከአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ 418 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ በአስር ወራት 418 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በ2014 በጀት ዓመት በአስር ወራት ከአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ 498 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ለማግኘት ታቀዶ 418 ሚሊየን ዶላር…

ከዕረፍት በተመለሰው ፕሪሚየር ሊግ አርባ ምንጭ ከተማ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከዕረፍት መልስ ዛሬ ተካሂዷል። ረፋድ ላይ ሲዳማ ቡናን ከአርባ ምንጭ ከተማ ባገናኘው ጨዋታ አርባ ምንጭ አሸናፊ ሆኗል። ጨዋታው 2 ለ 1 ሲጠናቀቅ ኤሪክ ካፓይቶ ሁለቱን የማሸነፊያ ጎሎች…

የአማራ ክልል በአረንጓዴ አሻራ 192 ሺህ ሄክታር መሬት በደን ለመሸፈን መዘጋጀቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር 192 ሺህ ሄክታር መሬት በደን ለመሸፈን ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ተወካይ ዳይሬክተር አቶ እስመላለም ምህረት…

ህወሓት የአማራ ክልል ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ ጠላት በመሆኑ ኢትዮጵያ ሳታውቅ ድርድር የለም – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከህወሓት ጋር እስካሁን ድርድር ተጀምሯል የሚባለው ወሬ መሰረተ ቢስ መሆኑን ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ ከህወሓት ጋር ለመደራደር ኮሚቴ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሪፎርሙ በኋላ በኢኮኖሚና ማህበራዊ ዘርፍ አበረታች ለውጦች መመዝገባቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሪፎርሙ በኋላ በኢኮኖሚና በማህበራዊ ዘርፍ አበረታች ለውጦች መመዝገባቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል። ከዚህ ጋር ተያይዞ በኢትዮጵያ አየር…

በካፋ ዞን በአንድ ጀምበር 10 ሚሊየን የቡና ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን በአንድ ጀምበር 10 ሚሊየን የቡና ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሃ ግብሩ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ ÷ቡና የክልሉ ልዩ እሴት መሆኑን…

የኦሮሚያ ክልል ከመንግስት የልማት ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ጋር የእቅድ ውይይት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ከመንግስት የልማት ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ጋር የእቅድ ውይይት እያደረገ ነው። መድረኩን የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አስጀምረውታል። ውይይቱ መንግስት በልማት ዙሪያ ያለውን ፍላጎትና ቅድሚያ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱ የተለያዩ ጥያቄዎች ምላሽ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ  ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው የተለያዩ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 13ኛ መደበኛ ስብሰባው፥ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰጡትን…

ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ከጅቡቲ ዓለም አቀፍ ወደብ እና ነፃ ቀጠና ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከጅቡቲ ዓለም አቀፍ ወደብ እና ነፃ ቀጠና ሊቀመንበር አቡበከር ኦማር ሀዲ ጋር ተወያዩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በጅቡቲ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ መሆኑን በጅቡቲ…