Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ሸኔና ሌሎች ፅንፈኛ ኃይሎች የሰላም እና ደህንነታችን እንቅፋት ናቸው አሉ የምሥራቅ ወለጋ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሸኔ እና ፅንፈኛ ኃይሎች የሰላም እና ደህንነታችን እንቅፋት ናቸው ሲሉ የምሥራቅ ወለጋ ዞን ነዋሪዎች ባካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ አወገዙ። በሺዎች የሚቆጠሩ የነቀምቴ ከተማ እና የዞኑ ነዋሪዎች በነቀምቴ ስታዲየም ባካሄዱት የተቃውሞ ሰልፍ፥…

ኢ/ር ታከለ ኡማ ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ የማዕድን ዘርፉ ከፍተኛ የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያገኝ ለማድረግ ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ፡፡ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ የማዕድን…

ወደ ሀገር ቤት እየገቡ ላሉ ዜጎች የኢንቨስትመንት አማራጮች መመቻቸታቸውን የአፋር ክልል እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢድ እስከ ኢድ አገራዊ ጥሪን ተከትሎ ወደ ሀገር ቤት እየገቡ ለሚገኙ ዜጎች የኢንቨስትመንት አማራጮች እየተመቻቹ መሆኑን የአፋር ክልል እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር አስታወቁ፡፡ የአፋር ክልል ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ኤሻ መሀመድ፥…

የኢትዮጵያን ነባራዊ ሐቅ በቅጡ በመረዳት እና አምኖ በመቀበል ሀገራችንን በጽኑ መሠረት ማስቀጠል አለብን – አፈጉባኤ አቶ ታገሠ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ነባራዊ ሐቅ በቅጡ በመረዳት እና አምኖ በመቀበል፣ በንግግር እና በመግባባት፣ ሀገራችንን በጽኑ መሠረት ማስቀጠል አለብን ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሠ ጫፎ ተናገሩ። “ኢትዮጵያ እያሸነፈች ትሻገራለች” በሚል መሪ…

ለ14 ዓመታት ግንባታው የተጓተተው የቦረና ውሃ ፕሮጀክት አገልግሎት ባለመስጠቱ ነዋሪዎች መቸገራቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ14 ዓመታት ግንባታው የተጓተተው የቦረና ውሃ ኔትወርክ ፕሮጀክት አገልግሎት መስጠት ባለመጀመሩ ለችግር መዳረጋቸውን የቦረና ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ ስምንት ወረዳዎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ እና የዞኑን አርብቶ አደሮች ህይወት ያሻሽላል የሚል…

በሐረሪ ክልል ሲካሄድ የቆየው የሸዋል ኢድ መርሐ ግብር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ላለፉት ቀናት በተለያዩ ዝግጅቶች ሲከበር የቆየው የሸዋል ኢድ በዓል ተጠናቋል። በበዓሉ የማጠቃለያ መርሐ ግብር በተካሄደው ሲምፖዚየም ላይ የተገኙት የዳያስፖራ ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሃመድ ኢድሪስ እንዳሉት ፥…

ዩን ሱክ ዮል አዲሱ የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንት በመሆን ቃለ መሃላ ፈጸሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩን ሱክ ዮል አዲሱ የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንት በመሆን በሀገሪቱ ዋና ከተማ ሴኦል በሚገኘው ብሄራዊ ምክር ቤት ቃለ መሃላ ፈፀሙ። ፕሬዚዳንቱ በቀጣይ አምስት አመታት በሁለቱ ኮሪያዎች መካከል ያለውን ውጥረት ለማርገብ ትኩረት ሰጥተው እንደሚሰሩ ቃል…

የቆየውን የሃይማኖቶች መቻቻልና መከባበር አጠናክሮ መቀጠል ይገባል – ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆየውን የሃይማኖቶች መቻቻልና መከባበር አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስ ገለጹ፡፡ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስ ከጎንደር ከተማ…

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከዩኒሊቨር ኢትዮጵያ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከዩኒሊቨር ኢትዮጵያ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ዩኒሊቨር ኩባንያ በዓለም በበርካታ አገራት የንጽህና የውበት መጠበቂያ ዕቃዎችን እና ምግብ ነክ ምርቶች…

ታይዋንን በተመለከተ አሜሪካ እውነታን እያዛባች ነው ስትል ቻይና ክፉኛ ወቀሰች

አዲስ አበባ፣ግንቦት 2፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ታይዋንን በተመለከተ ዩናይትድ ስቴትስ እውነታን እያዛባች ነው ስትል ቻይና ክፉኛ ወቀሰች። የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዛሬው እለት በሰጠው መግለጫ ዩናይትድ ስቴትስ ታይዋንን በተመለከተ እያወጣች ያለችው መረጃ የተዛባ መሆኑን…