Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል የተጀመረው ሕግን የማስከበር ሥራ በተለያየ ወንጀል ተሰማርተው የነበሩ አካላትን ወደ ሕግ ያቀረበ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 7 ቀን 2014 ዓ.ም ሲካሄድ የቆየው የአማራ ክልል የአመራር ስልጠና ማጠቃለያ እና በቀጣይነት አመራሩ በሚሠራቸው ጉዳዮች ላይ በባሕርዳር ውይይት ተካሂዷል። በመድረኩ የክልሉ የልማት ድርጅቶች ዳይሬክተሮች፣ የሁሉም ቢሮዎች…

በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ የልማት ድርጅቶች የገበያ ጉድለት መሙላት የሚያስችል ሥራ መስራት አለባቸው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ የልማት ድርጅቶች የገበያ ጉድለት መሙላት የሚያስችል ሥራ ላይ ማተኮር እንዳለባቸው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ አሳሰቡ። ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ከሚገኙ የልማት ድርጅት አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይት…

በደቡብ ክልል ባለፉት 11 ወራት ከ11 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ባለፉት 11 ወራት ከ11 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ወይዘሮ ዘይቱና ኢብራሂም እንደገለጹት÷ በበጀት ዓመቱ 13 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ ወደ ስራ የተገባ…

አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ከተሞች የዕድገትና ብልጽግና ማሳያ ነፀብራቅ እንድትሆን በመስራት ላይ እንገኛለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከተማችን አዲስ አበባ የሁላችንም ከተማ፣ የሁላችንም ቤት፣ የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ማዕከል እና አጠቃላይ የኢትዮጵያ ከተሞች የዕድገትና ብልጽግና ማሳያ ነጸብራቅ እንድትሆን ለማስቻል በመስራት ላይ እንገኛለን” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ…

በትምህርት ዘርፍ የተጀመረውን ሪፎርም ለማሳካት በትኩረት እንደሚሰራ ሚኒስቴሩ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርት ዘርፍ የተጀመረውን ሪፎርም ለማሳካት በትኩረት እንደሚሰራ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አስታወቁ። ሚኒስትሩ አዲስ ከተመደቡ የከፍተኛ ትምህርት የቦርድ አመራሮች ጋር ዛሬ ተወያይተዋል፡፡…