አሸባሪው ሸኔና ሌሎች ፅንፈኛ ኃይሎች የሰላም እና ደህንነታችን እንቅፋት ናቸው አሉ የምሥራቅ ወለጋ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሸኔ እና ፅንፈኛ ኃይሎች የሰላም እና ደህንነታችን እንቅፋት ናቸው ሲሉ የምሥራቅ ወለጋ ዞን ነዋሪዎች ባካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ አወገዙ።
በሺዎች የሚቆጠሩ የነቀምቴ ከተማ እና የዞኑ ነዋሪዎች በነቀምቴ ስታዲየም ባካሄዱት የተቃውሞ ሰልፍ፥…