Fana: At a Speed of Life!

ልዩነታችንን ተቀብለን ሀገራችንን ማፅናት አለብን – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ልዩነታችንን ተቀብለን ሀገራችንን ማፅናት አለብን ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ተናገሩ። ኢትዮጵያ እያሸነፈች ትሻገራለች በሚል መሪ ሃሳብ የፓናል ውይይት በጂግጂጋ ከተማ ተካሂዷል።…

14ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመከላከያ፣ የጸጥታና ደኅንነት መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት የመከላከያ፣ የጸጥታና ደኅንነት 14ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል። ጉባኤው ከዛሬ ግንቦት 1 እስከ ግንቦት 4 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ ከተማ አፍሪካ ህብረት ዋና መሥሪያ ቤት የሚካሄድ…

የጋምቤላ ክልል የመንግስት የስራ ሰዓት ከዛሬ ጀምሮ ወደ ቀድሞው ተቀይሯል – የክልሉ መንግስት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የሙቀት መጠኑ እየቀነሰ መምጣቱን ተከትሎ የመንግስት የስራ ሰዓት ወደ መደበኛ የስራ ሰዓት መቀየሩን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ፒተር ሆው የሙቀት መጠኑ ቀንሶ ለስራ…

በህወሓት ወረራ ጉዳት ለደረሰባቸው ከተሞች የውሃና ፍሳሽ አገልግሎቶች መስጫ የቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው የኮምቦልቻ፣ ደሴ፣ ከሚሴና ወረኢሉ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎቶች 19 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉ የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ሠራተኞች…

የዲጂታል ክህሎት ያለው ዜጋ ለመፍጠር የሚያስችሉ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ማዕከላት ሊቋቋሙ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲጂታል ክህሎት ያለው ዜጋ ለመፍጠር የሚያስችሉ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ማዕከላት ሊቋቋሙ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ÷ ማዕከላቱ ዓለም አቀፍ ደረጃ…

በዋግ ኽምራ በህውሃት ለተፈናቀሉ ወገኖችና ለተዘረፉ የጤና ተቋማት 10 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው ቁሳቁሶች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩ.ኤስ.ኤይድ ትራንስፎርም ፕራይሜሪ ሄልዝ ኬር ፓዝ ፋይንደር በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር በአሸባሪው የህወሃት ቡድን ለተፈናቀሉ ወገኖችና ለተዘረፉ የጤና ተቋማት 10 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ። በኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያ በምሥራቅ አፍሪካ ጠረጴዛ ቴኒስ ሻምፒዮና ሰባት ሜዳሊያዎችን አገኘች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ሲካሄድ በቆየው የምሥራቅ አፍሪካ የጠረጴዛ ቴኒስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ሰባት ሜዳሊያዎችን በማግኘት አጠናቀቀች። ከሚያዚያ 27 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ዘጠኝ አገራት የተሳተፉበት ውድድር ለአራት ተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባ ከተማ…

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ሲዳማ ቡናን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ23ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ሲዳማ ቡናን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የፋሲል ከነማን የአሽናፊነት ጎል ፈቃዱ አለሙ በ75ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል፡፡ አጼዎቹ ዛሬ ማሸነፋቸውን ተከትሎ…

ከወረኢሉ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ላይ በተከሰተ አደጋ በ8 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከወረኢሉ ከተማ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪ ላይ በደረሰ የመገልበጥ አደጋ በስምንት ሰዎች ላይ ከባድ እና በ40 ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላል የአካል ጉዳት ደረሰ፡፡ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሱ ዛሬ ከጠዋቱ…

የቡድን 7 አባል ሀገራት የሩሲያ ነዳጅ ዘይት ላይ እገዳ ሊጥሉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡድን 7 ሀገራት የሩሲያን ነዳጅ ዘይት ወደሀገራቸው እንዳይገባ እገዳ ሊጥሉ መሆኑ ተሰማ። ሀገራቱ በሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ላይ ጫና ለመፍጠር በሚል የሩሲያ ነዳጅ ዘይት ጥቅም ላይ እንዳይውል ወይም ወደ ሀገር ውስጥ…