Fana: At a Speed of Life!

በሸበል በረንታ ሙሽራ ሊያመጣ ሲጓዝ በነበረ መኪና ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ጎጃም ዞን ሸበል በረንታ ወረዳ መርገጭ ንዑስ ሞዠንና አካባቢው ቀበሌ ኮሸሽላ ጎጥ ሙሽራ ለማምጣት እየተጓዘ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ረዳቱን ጨምሮ የሦስት ሰዎች ህይወት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ እጅ ኳስ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ማለፉን አደነቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ እጅ ኳስ ቡድን በኒጀር ለአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ማለፉን አደነቁ፡፡ ከንቲባ አዳነች ኢትዮጵያን ወክሎ በኒጀር የአፍሪካ ዋንጫ ለሚሳተፈው የቂርቆስ…

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከተለያዩ አካላት ያሰባሰበውን ድጋፍ ለተፈናቃይ ወገኖች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከሠራተኞችና ከለጋሾች ያሰባሰበውን 8 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የአልባሳት እና የምግብ አቅርቦት ድጋፍ በአፋር ክልል ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች አስረክቧል፡፡ የክልሉ አደጋ መከላከልና ዝግጁነት…

በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ ባለሀብቶች የኢትዮጵያ ማዕድን ጋለሪን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያየ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ላይ የተሰማሩ የኢትዮጵያ ባለሀብቶች በማዕድን ሚኒስቴር የተገነባውን የኢትዮጵያ ማዕድን ጋለሪን መጎብኘታቸውን ሚኒስቴሩ አስታወቀ። የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

የሸዋል ኢድ በዓል በሀረር ከተማ መከበር ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢድ እስከ ኢድ ሀገራዊ ጥሪ አካል የሆነውና የሀረሪ ብሔረሰብ መገለጫ የሆነው የሸዋል ኢድ በዓል በሀረር ከተማ በይፋ መከበር ጀምሯል፡ ፡ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አርዲን በድሪ ÷ የሸዋል ኢድ “የኢድ እስከ ኢድ ወደ…

የዳሽን ቢራ ፋብሪካ በ1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ያካሄደውን የማስፋፊያ ፕሮጀክት አጠናቆ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዳሽን ቢራ ፋብሪካ በ1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ወጪ ያካሄደውን ማስፋፊያ ፕሮጀክት አጠናቆ በዛሬው እለት አስመርቋል። በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እና…

የአምስቱ አጎራባች ክልሎች ኢግዚቢሽንና የባህል ፌስቲቫል በሐረር ከተማ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የአምስቱ አጎራባች ክልሎች ኢግዚቢሽንና የባህል ፌስቲቫል በሀረር ከተማ ተከፈተ። የ"ከኢድ እስከ ኢድ" ሃገራዊ ጥሪ አካል የሆነውና በሐረሪ ብሔረሰብ ዘንድ በድምቀት የሚከበረው የሸዋል ኢድ በዓል አንዱ አካል የሆነው…

የበጋ የስንዴ ምርት በተሳካ ሁኔታ እየተከናወነ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጋ የስንዴ ምርት በተሳካ ሁኔታ እየተናወነ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ የስንዴ ምርት በተሳካ ሁኔታ እየተከነወነ እንደሆነ ገልጸው "በጋራ በቀደሙት…

“አዲስ አበባ የሰላምና የአብሮነት ከተማ” በሚል መሪ ሀሳብ ሕብረተሰብ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ የሰላምና የአብሮነት ከተማ በሚል መሪ ሃሳብ ሕብረተሰብ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በጋራ ተካሄደ። በሕብረተሰብ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴው ላይ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ስፖርተኞች፣ ተማሪዎች ወጣት…

ነገ የሚከበረው የዓለም አቀፍ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ቀንን የምንዘክረው ለተጎዱ ወገኖች በተቻለን አቅም በመድረስ ነው – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር እና ቀይ ጨረቃ የበላይ ጠባቂ የሆኑት ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ቀኑን የምንዘክረው በሰብዓዊነት በመሰጠት፣ በተፈጥሮ እና ሰው ሠራሽ አደጋዎች ለተጎዱ ወገኖች በተቻለን አቅም በመድረስ ነው ሲሉ ገለጹ። ፕሬዚዳንት…