Fana: At a Speed of Life!

ሀገር በቀል የኢንዱስትሪዎችን አቅም ማሳደግ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልፅግና ምሰሶ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር በቀል የኢንዱስትሪዎችን አቅም ማሳደግ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልፅግና ምሰሶ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። የ"ኢትዮጵያ ታምርት" መርሃ ግብር ማስጀመሪያ በቤተ መንግስት የተካሄደ ሲሆን ፥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

በነዳጅ ምርቶች የመሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት አራት ወራት የዓለም አቀፍ የነዳጅ ምርቶች የመሸጫ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ተከትሎ የምርቶቹ የችርቻሮ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደረገ። የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ፥ ከነገ ሚያዚያ 30 ጀምሮ…

በመዲናዋ ከ150 በላይ ኢንተርፕራይዞች ወደ መካከለኛ ኢንዱስትሪ ሊሸጋገሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ዓመት ከ150 በላይ ኢንተርፕራይዞች ወደ መካከለኛ ኢንዱስትሪ ለመሸጋገር እየተዘጋጁ መሆኑን የአዲስ አበባ የሥራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታወቀ። በብረታ ብረትና የእንጨት ሥራ ንዑስ ዘርፍ የተደራጁና ለ11ኛ ጊዜ የሚመረቁ…

በቤኒሻንጉል ጉምዝ አካባቢ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች በልማት ስራ ሊሰማሩ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉምዝ አካባቢ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከአንድ ሺህ በላይ ታጣቂዎች በልማት ስራ ሊሰማሩ ነው። ሰላምን አማራጭ አድርገው ወደ ህብረተሰቡ ለሚቀላቀሉ ታጣቂዎች በመተከል ግልገል በለስ የተሀድሶ ስልጠና እንዲወስዱ ተደርጓል። በተሃድሶ…

በኢትዮጵያ ከተከሰቱ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች መካከል ከ97 ከመቶ በላይ መክሸፉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 9 ወራት በኢትዮጵያ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርሱ የሚችሉ 5 ሺህ 856 የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች 97 ነጥብ 7 በመቶዎቹ ምላሽ መሰጠቱን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰሎሞን ሶካ ገለጹ። ምክትል ዋና…

በታንዛኒያ በእስር ላይ የሚገኙ 4 ሺህ 500 ኢትዮጵያውያን በምሕረት እንዲለቀቁ ስምምነት ተደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ በሕገ-ወጥ መልኩ በመግባት ወንጀል ተከሰው በእስር ላይ የሚገኙ 4 ሺህ 500 ኢትዮጵያውያን በምሕረት እንዲለቀቁ ስምምነት ላይ መደረሱን በዳሬሰላም የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ። ስምምነቱ የተደረሰው በታንዛኒያ የኢትዮጵያ አምባሳደር…

አየር ኃይል የተጣለበትን ሀገራዊ ኃላፊነት በብቃት መወጣት በሚችልበት የዝግጁነት ደረጃ ላይ ይገኛል – ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢትዮጵያ አየር ኃይል የመስክ ምልከታ አደረገ። በቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ በዶክተር ዲማ ነገዎ ለተመራው ልዑክ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ…

አቶ ደመቀ መኮንን “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት ጥሪ” ከመጡ የዳያስፖራ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪ ከመጡ የዳያስፖራ አባላት ጋር ተወያዩ። አቶ ደመቀ የተወያዩት “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪ ከእንግሊዝ ሀገር ከመጡ የዳያስፖራ…