Fana: At a Speed of Life!

የሩስያ ሰራዊት በደቡብና ምስራቃዊ ዩክሬን ጥቃቱን እያጠናከረ መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩስያ ሰራዊት ሁለተኛዋን የዩክሬን ትልቅ ከተማ ማሪዮፖልን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር በማሰብ በደቡብና ምስራቃዊ የዩክሬን ግዛቶች ጥቃቱን በማጠናከር ላይ እንደሚገኝ ተነገረ። የሩስያ ጦር ትናንት በሉሃንስክ ክልል የቦንብ…

የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ዜጎቻቸው ኢትዮጵያን እንዲጎበኙ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስተባባሪን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ዜጎቻቸው እና የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ኢትዮጵያን እንዲጎበኙ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህልና ድርጅት…

በአፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ የተመራ ልዑክ በሕዝባዊ የውይይት መድረክ ላይ ለመሳተፍ ጅግጅጋ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ የተመራ የልዑካን ቡድን ነገ በጅግጅጋ በሚካሄደው ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ላይ ለመሳተፍ ጂግጂጋ ከተማ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ ጅግጅጋ ከተማ ጋራድ…

ዳያስፖራው በተደራጀ አግባብ የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም እንዲያስጠብቅ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዳያስፖራ አባላት በተደራጀ አግባብ በመንቀሳቀስ የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም እንዲያስጠብቁ የሶማሌ ክልላዊ መንግሥት ጥሪ አቀረበ፡፡ “የአገረ መንግስት ግንባታና የዳያስፖራ ሚና” በሚል መሪ ሀሳብ…

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ 6ኛውን የኢትዮጵያ ሕግ ትምህርት ቤቶች ምስለ ችሎት ውድድር አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሚያዚያ 27 እስከ 30 ቀን 2014 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ እና በኢፌዴሪ ፍትሕና ሕግ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተካሄደው 6ኛው የኢትዮጵያ ሕግ ትምህርት ቤቶች ምስለ ችሎት ውድድር በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ…

የኢትዮጵያ ካራቴ ሻምፒዮና በአማራ ክልል አጠቃላይ አሸናፊነት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርባ ምንጭ ከተማ  ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ ካራቴ ሻምፒዮና በአማራ ክልል የበላይነት ተጠናቋል። በሻምፒዮናው የተሳተፈው የአማራ ክልል የካራቴ ስፖርት ልዑካን ቡድን÷ 6 ወርቅ 7 ብር እና 3 ነሃስ ሜዳሊያ በመሰብሰብ አንደኛ…

በባርሴሎና የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1 እስከ 3 በመውጣት በበላይነት አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባርሴሎና የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1 እስከ 3 በመውጣት በበላይነት አጠናቀቁ ፡፡ በስፔን ባርሴሎና ማራቶን በተካሄደ የወንዶች የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1 እስከ 3 በመውጣት ያለውን ደረጃ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በቀጣይ 60 ቀናት የሚተገበሩ ፕሮጀክቶችን ዝግጅት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በቀጣይ 60 ቀናት የሚተገበሩ ፕሮጀክቶችን ዝግጅት ጎበኙ፡፡ አስተዳደሩ በአምስት ክፍለ ከተሞች በልዩ ሁኔታ የሚተገበሩ የ60 ቀናት ሰው ተኮር…

ከ800 ዓመታት በላይ ያስቆጠሩ ጥንታዊ የእጅ ጽሑፎችን የያዘ ሙዚየም ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ800 ዓመታት በላይ ያስቆጠሩ ጥንታዊ ጽሑፎችን የያዘ ሙዚየም በሐረር ከተማ ተመረቀ፡፡ ሙዚየሙ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጀላ መርዳሳ እና የሐረሪ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላምን ጨምሮ የተለያዩ…

የሌተናል ኮለኔል ፍስሐ ደስታ የቀብር ሥነ ስርዓት ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የቀድሞው ምክትል ፕሬዚዳንት ሌተናል ኮለኔል ፍስሐ ደስታ የቀብር ሥነ ስርዓት በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ተፈጸመ። በቀብር ስነ ስርዓቱ ላይ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የኢትዮጵያ…