Fana: At a Speed of Life!

አደንዛዥ ዕፅ ለማዘዋወር የሞከረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አደንዛዥ ዕፅ በሻይ ቅጠል ደብቆ ለማዘዋወር ሞክሯል የተባለ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ ግለሰቡ በቁጥር 107 ፍሬ የሚሆን አደንዛዥ ዕፅ ለማዘዋወር በዝግጅት ላይ እያለ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ባደረገው…

ሩሲያ የኑክሌር ጦር መሳሪያ ልትጠቀም ትችላለች በሚል የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት የኑክሌር ጦር መሳሪያ ልትጠቀም ትችላለች በሚል የቀረበባትን ክስ እንደማትቀበል የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቭሎዶሚር ዘነልስኪ ከቀናት በፊት ከቺኤን ኤን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ።…

ኢትዮ ቴሌኮም በቴሌ ብር የክፍያ መተግበሪያ ከኢትዮጽያ አየር መንገድ ጋር ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በቴሌ ብር የክፍያ መተግበሪያ በኩል የአየር መንገዱ ደንበኞች የትኬት ክፍያ መፈጸም የሚያስችለውን ስምምነት አድርገዋል። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ በስምምነቱ ወቅት “ሁለቱ አንጋፋ ተቋማት…

በወልድያ ከተማ የተቀበረ የታንክ ቅምቡላ ፈንድቶ የአካልና የንብረት ጉዳት አደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወልድያ ከተማ መልካ ቆሌ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አጥር የተቀበረ የታንክ ቅምቡላ ፈንድቶ የአካል ጉዳት ማድረሱን የሰሜን ወሎ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። ቅምቡላው የፈነዳው በሰው ሲነካካ መሆኑን…

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ለትንሳኤ በዓል ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ለትንሳኤ በዓል ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገለፀ፡፡ በዓሉን ምክንያት በማድረግም 3 ሺህ የዳልጋ ከብት 5 ሺህ በግና ፍየል ለዕርድ ማዘጋጀቱን አስታውቋል። ከኅብረተሰቡ የሚመጡ የእርድ እንስሳትንም ለማስተናገድ ማሽኖቹን…

በበዓል ወቅት የኃይል መቆራረጥን ለመፍታት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እንተከናወኑ ነው – የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትንሳዔና የኢድ-አልፈጥር በዓላት መቃረባቸውን ተከትሎ ሊኖር የሚችለውን የኃይል መቆራረጥና መዋዥቅ ችግር ለመፍታት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች በማከናወን ላይ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ተቋሙ በበዓላቱ ዋዜማና ዕለት…

በሕገ ወጥ መንገድ ቆጣሪ የገጠሙ ግለሰቦች ከነተባበሪዎቻቸው በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በኦሮሚያ ክልል በለገጣፎ ለገ ዳዲ ከተማ 01 ቀበሌ በተለመዶ ገዋሳ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ በሕገ ወጥ መንገድ ቆጣሪ የገጠሙ ግለሰቦች ከነተባበሪዎቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ የኦሮሚያ ክልል ኤሌክትሪክ…

የበቆሎ ማሳውን ለመታደግ የሞከረ ግለሰብ በዝሆን ጥቃት ህይወቱ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የበቆሎ ማሳውን ለመታደግ የሞከረ ግለሰብ በዝሆን ጥቃት ህይወቱ ማለፉ ተሰምቷል፡፡ ዝሆኑ ጉዳት ያደረሰው በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በኮንታ ዞን ነው፡፡ የኮንታ ዞን ፖሊስ አዛዥ ምክትል ኢንስፔክተር ባሳ በየነ እንደገለፁት ፥…

በአሜሪካ አሪዞና ግዛት የተከሰተው የሰደድ እሳት ከ700 በላይ ቤቶችን አወደመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ሰሜናዊ አሪዞና ገጠራማ አካባቢ በተነሳ ንፋስ የተከሰተው የሰደድ እሳት ከ700 በላይ ቤቶችን ማውደሙ ተገለጸ። በሰሜናዊ አሪዞና ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ፍላግስታፍ ከተማ ወጣ ብሎ የተነሳው ፈጣን ሰደድ እሳት ከፍተኛ ውድመት ማድረሱን እና ይህን…

ቻይና በአስቸጋሪ ጊዜ ከኢትዮጵያ ጎን በመቆም ላሳየችው አጋርነት የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ አክብሮትና ምስጋና አለው – አምባሳደር ተሾመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በቤጂንግ በሚገኘውና በቻይና ከፍተኛ ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ሴንተር ፎር ቻይና ኤንድ ግሎባላይዜሽን (Center for China and Globalization ) ተገኝተው ለተቋሙ መስራችና ፕሬዚዳንት ዶክተር ሁዪኦ…