Fana: At a Speed of Life!

ፕላን ኢንተርናሽናል በፀጥታ ችግር ለተፈናቀሉ ወገኖች የ9 ሚሊየን ብር የቁሳቁስ ድጋፉ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕላን ኢንተርናሽናል የተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት በድባጤ ወረዳ በፀጥታ ችግር ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች ግምታቸው 9 ሚሊየን 849 ሺህ 130 ብር ግምት ያለው የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቋል። የፕላን…

የአዋሽ 7 ኪሎ – ጭሮ የማስተላለፊያ መስመር ኢንሱሌተሮችን የመቀየር ስራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዋሽ 7 ኪሎ - ጭሮ የማስተላለፊያ መስመር ኢንሱሌተሮችን የመቀየር ስራ መጠናቀቁን በኤሌክትሪክ ኃይል የምስራቅ ሪጅን ትራንስሚሽንና ሰብስቴሽን ኦፕሬሽንና ጥገና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የጥገና ሥራ አስተባባሪ አቶ ተካልኝ ጉተማ እንደገለጹት÷…

የሐረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ የተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ የተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም ማስጀመሩን አስታወቀ፡፡ የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራሙ በዘጠኝ ወረዳዎች በ67 የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚገኙ 35 ሺህ 350 ተማሪዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል…

የ2023 የአፍሪካ ዋንጫ ምድብ ማጣሪያ ድልድል በትናንትናው እለት ይፋ ሆኗል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023 የአፍሪካ ዋንጫ ምድብ ማጣሪያ ድልድል በትናንትናው እለት ይፋ ሆኗል፡፡ በምድብ ማጣሪያ ድልድሉ ኢትዮጵያ በምድብ 4 ከግብፅ ፣ ጊኒ እና ማላዊ ጋር ተደልድላለች። የማጣሪያ ጨዋታዎቹ ከመጭው ግንቦት ጀምሮ…

በድሬዳዋ 10 ሺህ ዜጎች የተሳተፉትበት የጎዳና ላይ የአብሮነት ኢፍጣር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳ ከተማ የረመዳን ጾምን ምክንያት በማድረግ 10 ሺህ የሚሆኑ የእስልምና እምነት ተከታዮች የተሳተፉበት የጎዳ ላይ ኢፍጣር ተካሂዷል።   በለገሀር አደባባይ በተካሄደው መርሐ ግብር ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች፣ የሃይማኖት…

ቋሚ ኮሚቴው ልዩ ተሰጥኦ ያላቸውን ተማሪዎች ከመላ አገሪቱ መልምሎ ማሰልጠን እንደሚገባ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ስራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ልዩ ተሰጥኦ ያላቸውን ተማሪዎች ከመላ አገሪቱ መልምሎ ማሰልጠን እንደሚገባ አሳስቧል፡፡   ቋሚ ኮሚቴው በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር…

በጅማ ከተማ የረመዳን ጾምን ምክንያት በማድረግ የኢፍጣር ሥነ ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ የረመዳን ጾምን ምክንያት በማድረግ የኢፍጣር ስነ ስርዓት ተካሂዷል።   በኢፍጣር ፕሮግራሙ ላይ ጾሙን እየጾሙ ያሉ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እና አቅመ ደካሞች ተሳትፈዋል።   መርሐ ግብሩን በጅማ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያዘጋጀው የኢፍጣር ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ የኢፍጣር ስነስርዓት አካሂዷል።   በዝግጅቱ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ÷ ረመዳንን ፈጣሪ…

ሚኒስቴሩ ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመረጃ ቋት ማዕከል እየገነባ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመረጃ ቋት ማዕከል እየገነባ መሆኑን አስታውቋል። በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በተካሄደው የህልውና ዘመቻ ምክንያት በተለይ በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሲማሩ የነበሩ ተማሪዎችና…

ኢትዮጵያ እና ኬንያ በውጭ አገር ሥራ ስምሪት ዘርፍ የልምድ ልውውጥ ለማድረግ ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኬንያ በውጭ አገር የሥራ ስምሪት ዘርፍ የተሻሉ በተባሉ ተሞክሮዎች ላይ የልምድ ልውውጥ ለማድረግ ተስማምተዋል፡፡   በሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የሥራ፣ሥራ ስምሪት እና ገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ንጉሱ…