Fana: At a Speed of Life!

የሰብአዊ ድጋፍ የጫኑ 30 ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ ለመጓዝ ዝግጁ መሆናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ምግብ ፕሮግራም የሰብአዊ ድጋፍ የጫኑ 30 ከባድ ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ ለመጓዝ ዝግጁ መሆናቸውን አስታወቀ። የዓለም የምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ ክሌር ኔቪል እንደገለጹት፥ ለአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ የሚያስፈልጉ…

በአውሮፓ “ምንነቱ ያልታወቀ የጉበት በሽታ” እየተስፋፋ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ “ምንነቱ ያልታወቀ የጉበት በሽታ” (ሄፓታይተስ) ወረርሽኝ እየተስፋፋ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የአውሮፓ የበሽታ መከላከልና መቆጣጠር ማዕከል በሰጠው መግለጫ ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ በበሽታው በርካታ ህጻናት መያዛቸውን የተመለከተ ሪፖርት…

የለሙ ቴክኖሎጂዎችና የተሰበሰቡ የሳተላይት መረጃዎች ተግባር ሊውሉ እንደሚገባ ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የለሙ ቴክኖሎጂዎችና የተሰበሰቡ የሳተላይት መረጃዎች ተግባር ሊውሉ እንደሚገባ የሰው ሀብት ልማት ስራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት የለሙ…

አምባሳደር ፍስሃ ሻውል ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ለተውጣጡ የጦር መኮንኖች በወቅታዊ ሁኔታ ገለፃ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል አምባሳደር ፍስሃ ሻውል የኢትዮጵያን ሁኔታ በሚመለከት ከአምስት የአፍሪካ ሀገራት ለተውጣጡ የጦር መኮንኖች ገለፃ አደረጉ። የጦር መኮንኖቹ በታንዛኒያ ብሔራዊ መከላከያ ኮሌጅ ስልጠና…

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በጦርነት ለተጎዱ ወገኖች የሚውል ከ17 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በጦርነት ለተጎዱ ወገኖች የሚውል ከ17 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ። በአሜሪካ ዳላስ የኢትዮጵያ ግብረ-ሀይል ከ16 ሚሊየን 900 ሺህ ብር በላይ፣ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን…

የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በዘጠኝ ወራት ከ43 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ43 ቢሊየን 157 ሚሊየን 43 ሺህ ብር በላይ መሰብሰቡን የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው በዘጠኝ ወራት ውስጥ 37 ቢሊየን 340 ሚሊየን 41 ሺህ ብር ለመሰብሰብ አቅዶ ነው 43…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትና የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትና የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ። ሁለቱ ተቋማት በተፈራረሙት ስምምነት መሰረት በአቅም ግንባታና በእውቀት ሽግግር ላይ መስራት የሚችሉ ሲሆን÷ የኮሙኒኬሽን ስራዎችንም…

በ2014 የክፍያ ጭማሪ ያደረጉ የግል ትምህርት ቤቶች በቀጣዩ የትምህርት ዘመን ጭማሪ ማድረግ እንደማይችሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 የትምህርት ዘመን የክፍያ ጭማሪ ያደረጉ የግል ትምህርት ቤቶች በቀጣዩ የትምህርት ዘመን ጭማሪ ማድረግ እንደማይችሉ ተገለፀ፡፡ የአዲስ አበባ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የ2015 የትምህርት ዘመንን የክፍያ ጭማሪ…

በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተቋማት ግንባታ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው -የክልሉ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተቋማት ግንባታ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ገለጸ፡፡ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ኋላፊ አቶ ግዛቸዉ ሙሉነህ የክልሉን ወቅታዊ ሁኔታ…

በአማራ ክልል 215 ሺህ ኩንታል ምርጥ ዘር ለአምራቹ ለማድረስ እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመኽር ወቅት ልማት የሚውል 215 ሺህ ኩንታል ምርጥ ዘር ለአምራቹ እየተሰራጨ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የግብርና ግብአትና የገጠር ፋይናንስ አቅርቦት ዳይሬክተር ወይዘሮ ሙሽራ ሲሳይ እንዳመለከቱት÷ በክልሉ…