Fana: At a Speed of Life!

ኮርፖሬሽኑ በ40 ቢሊየን ብር የኮንትራት ውል 50 የግንባታ ፕሮጀክቶችን እያከናወነ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ በጀት ዓመት ከ40 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ በሚጠይቅ የኮንትራት ውል 50 የግንባታ ፕሮጀክቶችን እያከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቋል።   ኮርፖሬሽኑ በአቃቂ ቃሊቲ የሚገኘውን…

በአዲስ አበባ በህገ-ወጥ መንገድ ገንዘብ ሲቀበሉ የተገኙ የደንብ ማስከበር ኦፊሰሮች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 አስተዳደር የግንባታ ቤትን ምክንያት በማድረግ ያለ አግባብ ገንዘብ ሲቀበሉ የተገኙ ሁለት የደንብ ቁጥጥር ባለሙያዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የጉለሌ ክፍለ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ፅህፈት ቤት አስታውቋል።…

ለላሊበላ ከተማ ከ11 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የውሃ ፓምፖች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የላሊበላ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽህፈት ቤት ሲ አር ኤስ ከተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት ከ11 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገዙ የንጹህ መጠጥ ውሃን ለማህበረሰቡ ማድረስ የሚያግዙ ማሽኖች ድጋፍ ተደርጎለታል፡፡   የጽህፈት…

ሩሲያ የኔዘርላንድስ እና የቤልጂዬም ዲፕሎማቶችን አባረረች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ 15 የኔዘርላንድስ እና ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ የቤልጂዬም ዲፕሎማቶችን አባረረች፡፡   ዲፕሎማቶቹ በሁለት ቀናት ጊዜ ውስጥ ሩሲያን ለቀው እንዲወጡ ትዕዛዝ መተላለፉን የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡…

በአውደ ውጊያዎች የሠራዊቱን አባላት ላገለገሉ የህክምና ባለሙያዎችና ተቋማት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በተለያየ አውደ-ውጊያዎች ላይ የተጎዱ የሠራዊት አባላትን ላገለገሉ የህክምና ባለሙያዎች እና ተቋማት እውቅና ሰጠ። በመርሃ-ግብሩ የመከላከያ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቢሾፍቱ ሆስፒታል…

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሃድያ ሆሳዕና ድል ቀንቶታል

በአዲስ አበባ፣ሚያዝያ 11፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ19ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ሀድያ ሆሳዕና አዳማ ከተማን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ሀድያ ሆሳዕና ኦሞድ ኡኩሪ ከረጅም ጊዜ በኋላ ባስቆጠራት ጎል እስከ ዕረፍት 1 ለ 0 መምራት ችሏል፡፡ ከዕረፍት መልስ አዳማ ከተማ በአሜ…

በፍትሕ ሥርዓቱ ላይ የሚነሱትን ቅሬታዎች ለመመለስ የምርምር ሥራዎች የማይተካ ሚና አላቸው- ቋሚ ኮሚቴው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍትሕ ሥርዓቱ ላይ የሚነሱትን የሕዝብ ቅሬታዎች ለመመለስ የፌዴራል የፍትሕ፣ የሕግ ምርምር እና ስልጠና ኢንስቲትዩት ሕግ ተኮር የምርምር ሥራዎች አይነተኛና የማይተካ ሚና እንዳላቸው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ፣ ፍትሕ እና ዴሞክራሲ…

ሃብትን በቁጠባ መጠቀም የሚያስችል የበጀት ወጪ አስተዳደር ስርዓት እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃብትን በቁጠባ መጠቀም የሚያስችል የበጀት ወጪ አስተዳደር ስርዓት እንደሚያስፈልግ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር በከር ሻሌ ገለጹ፡፡ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በማክሮ ኢኮኖሚ ማዕቀፎችና የቀጣይ…

የሉሲ -ድንቅነሽ ኢትዮጵያ ባሕላዊ ሙዚቃ ትርኢት ሊካሄድ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሉሲ -ድንቅነሽ ኢትዮጵያ የተሰኘ ባሕላዊ ሙዚቃ ትርኢት ሊካሄድ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   በሚኒስቴሩ የኪነ ጥበብና ስነጥ በብ የፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ነፊሳ አልማሂዲ÷ “ሉሲ…

ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ለተፈናቃሉ ወገኖች በዓል መዋያ ከ800 ሺህ ብር በላይ የሚያወጣ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን ወሎ፣ ደቡብ ወሎና የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞኖች አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ በደቡብ ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ በመጠለያ ውስጥ ለሚገኙ ወገኖች ለበዓል መዋያ…