Fana: At a Speed of Life!

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የ9 ወራት የበጀት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7 ፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የፌዴራል መንግሥት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ያለፉትን 9 ወራት የበጀት አፈጻጸም ግምገማ በተመረጡ ጉዳዮች ላይ እየተካሄደ ነው። የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር የክትትልና ግምገማ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ጥሩማር አባተ…

የሩሲያ የጦር መርከብ በጥቁር ባህር ሰጠመች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የሩሲያ የጦር መርከብ በጥቁር ባህር ሰጠመች። የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፥ ሞስኮቫ የተባለችው የሩሲያ ሚሳኤል ተሸካሚ መርከብ ልትሰጥም የቻለችው መርከቧ የተሸከመችው ጥይት በመፈንዳቱ እና የመርከቧ ውስጠኛ ክፍል በእሳት በመጎዳቱ…

በክልል ከተሞች ለተለያዩ ጉዳዮች ያለደረሰኝ የሚሰበሰብ ገንዘብ ህብረተሰቡን እያማረረ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልል ከተሞች በተለያዩ ስያሜዎች በመንግስት አካላት ያለደረሰኝ የሚሰበሰብ ገንዘብ ህብረተሰቡን በከፍተኛ ደረጃ እያማረረ መሆኑ ተመላከተ፡፡ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አስተያየታቸውን የሰጡ የሻሸመኔ፣ ጅማ እና…

ሚኒስቴሩ በአገር አቀፍ ደረጃ ከ3 ሺህ 700 በላይ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገር አቀፍ ደረጃ ከ3 ሺህ 700 በላይ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች በመጠጥ ውሃ ማስተባበሪያ ፕሮግራም እየተገነቡ መሆኑን የውሃ እና ኢነርጅ ሚኒስቴር አስታውቋል።   የውሃ እና ኢነርጅ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ…

የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ከሚያዝያ 9 ቀን ጀምሮ አውደ ርዕይ እና ባዛር አዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ከሚያዝያ 9 ቀን እስከ ሚያዝያ 15 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ አውደ ርዕይ እና ባዛር ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ በአውደ ርዕዩ እና ባዛሩ 181 የጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች 10…

‘‘ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት ጥሪ’’ መርሐ ግብር ለመሳተፍ እንግዶች እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከትናንት ምሽት ጀምሮ ‘‘ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት ጥሪ’’ ላይ ለመሳተፍ የሚመጡ እንግዶችን በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቀባበል ማድረግ መጀመሩን ጥምር ኮሚቴው ገልጿል። የኮሚቴው ሊቀመንበር ኡስታዝ አቡበከር አሕመድና የኮሚቴው…

ግብርና ሚኒስቴር የተፈጥሮ ማዳበሪያዎችን በስፋት ለመጠቀም በተጠናከረ መልኩ እንደሚሰራ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተለያዩ ክልሎች ጥቅም ላይ መዋል የጀመሩትን የተፈጥሮ ማዳበሪያ እና “ቨርሚ” የተሰኘ ኮምፖስት በስፋት ለመጠቀም ሥራዎች መጀመራቸውን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስቴር የአፈር ልማት ማሻሻያ ዳይሬክተር ተፈራ ሰሎሞን…

አምባሳደር አደም መሀመድ ከቱርክ ሲ ቪል አቪዬሽን ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አደም መሀመድ እና በቱርክ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርያል ማናጀር ፋኪያ አብደርህማን ከቱርክ የሲቪል አቪዬሽን ተጠባባቂ ዳይሬክተር ጀነራል ፕሮፌሰር ዶ/ር ከማል ዬኩሱክ ጋር ተወያይተዋል፡፡…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የሴቶችና የሕፃናት ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በ'ለደግ ሚድዋይፈ ኮሌጅ' የተቋቋመውን የሴቶችና የሕፃናት ማዕከልን ጎብኝተዋል:: ለደግ ሚድዋይፍሪ ኮሌጅ የበጎ አድራጎት ድርጅት በአሁኑ ጊዜ 115 ወጣት ሴቶችን ከሁሉም ክልሎች አምጥቶና ሙሉ…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ኢትዮጵያ እና እስራኤል የበለጠ ተቀራርበው ሊሠሩ ይገባል አሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ኢትዮጵያ እና እስራኤል በጤና፣ በግብርና እና በኢንቨስትመንት ዘርፎች የበለጠ ተቀራርበው መሥራት እንዳለባቸው ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በአቶ ጋዲ ይባርከን የእስራኤል ፓርላማ አባልና…