Fana: At a Speed of Life!

የሰላምና የፀጥታ ተቋማት የጋራ ምክክር መድረክ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ግንቦት 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የሰላምና የፀጥታ ተቋማት የጋራ ምክክር መድረክ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። መድረኩ የሰላም ሚኒስቴር ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው። በምክክር መድረኩ…

ለኢትዮጵያና ሶማሊያ የሁለትዮሽ ግንኙነት መጠናከር እንደሚሰሩ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ ሞሀመድ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያና ሶማሊያ የሁለትዮሽ ግንኙነት መጠናከር እንደሚሰሩ ተመራጩ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ ሞሀመድ ገለፁ። ፕሬዚዳንቱ በትዊተር ገፃቸው ለኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የደስታ መግለጫ ባስተላለፉት የምስጋና መልዕክት፥ የሁለቱን…

ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የገቡ ተማሪዎች ሙሉ ትኩረታቸውን በትምህርታቸው ላይ ሊያደርጉ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ያለፉትን ዓመታት ብዙ ውጣ ውረዶችን አልፈው ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የገቡ ተማሪዎች ሙሉ ትኩረታቸውን በትምህርታቸው ላይ ሊያደርጉ እንደሚገባ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው አስተያየት ሰጪዎች ገለጹ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትና የጥላቻ ንግግርን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ መንግስት በአግባቡ እንዲያስፈጽም የሕግ ባለሙያዎች ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትና የጥላቻ ንግግርን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ መንግስት በአግባቡ ሊያስፈጽም ይገባል ሲሉ የሕግ ባለሙያዎች ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የሕግ ባለሙያዎቹ አቶ ፋሲል ስለሺ እና…

በባቲ የህወሓት ወራሪ ሀይል ጥሎት የሄደው ፈንጅ ባለማወቅ ሲነካካ በመፈንዳቱ ህፃናትን ጨምሮ የአራት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባቲ ከተማ አንድ ግለሰብ የህወሓት ወራሪ ጥሎት የሄደውን ፈንጅ ባለማወቅ ሲነካካ በመፈንዳቱ የራሱና የሦስት ህፃናት ህይወት አለፈ። በዛሬው ዕለት በግምት ከቀኑ 8 ሰዓት ከ30 አካባቢ ሲሆን፥ በባቲ ከተማ በ03 ቀበሌ በተለምዶ አዲሱ ሰፈር…

ሀገርን የሚያፈርሱ አጀንዳዎችን መመከት የሚቻለው አንድነትን ማጠናከር ሲቻል ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከውስጥ እና ከውጭ ኃይሎች የሚቀርቡ ሀገርን የሚያፈርሱ አጀንዳዎችን መመከት እና መከላከል የሚቻለው ሀገራዊ አንድነትን ማጠናከር ሲቻል ነው ሲሉ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ…

የጦርነትን ውድመት ለማስቀረት ሁሉም ለሰላም ቅድሚያ እንዲሰጥ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦርነትን ውድመት ለማስቀረት ሁሉም ለሰላም ቅድሚያ እንዲሰጥ ኢዴህ እና ነእፓ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጠየቁ፡፡ አሸባሪው የህወሓት ቡድን ህፃናትን ጨምሮ በትግራይ ክልል የሚገኙ ዜጎችን በግዳጅ ወደ ጦር ሜዳ እያዘመተ መሆኑን የሚያሳዩ መረጃዎች ዓለም…

ምክር ቤቱ በኢትዮጵያና ቱርክ መካከል የተደረጉ ወታደራዊ ስምምነቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 7ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢትዮጵያና ቱርክ መንግስታት መካከል የተደረገውን የወታደራዊ ማዕቀፍ ስምምነት፣ የወታደራዊ ፋይናንስ ትብብር ስምምነትና የፋይናንስ ድጋፍ ማስፈጸሚያ ፕሮቶኮልን መርምሮ አጸደቀ። ኢትዮጵያና ቱርክ…