መንግስት በኦሊሴጉን ኦባሳንጆ አማካኝነት የሚካሄደውን የሰላም ጥረት ይደግፋል – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን መንግስት በአፍሪካ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ አማካኝነት የሚካሄደውን የሰላም ጥረት እንደምትደግፍ አረጋገጡ።
አቶ ደመቀ መኮንን በአፍሪካ ህብረት…