Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌ ክልል በ174 ሚልየን ብር 486 የእርሻ መሳሪያዎችን ሊገዛ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል የ486 የእርሻ መሳሪያዎችን ለመግዛት ከኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ አዳማ የግብርና ማሽነሪ ማምረቻ ኢንዱስትሪ ጋር ውል ተፈራረመ። የክልሉ መንግስት የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመንና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ነው…

ሩስያ ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባልነት ራሷን አገለለች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩስያ ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባልነት ራሷን ማግለሏን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሀገሪቱ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት አባልነቷን ማቋረጧን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።…

ከትግራይ ክልል ተፈናቅለው ወደ አማራ ክልል ለገቡ ዜጎች አስፈላጊው የሰብዓዊ እርዳታ እየተደረገ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30 ፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) ከትግራይ ክልል ተፈናቅለው ወደ አማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ለገቡ ዜጎች አስፈላጊው የሰብዓዊ እርዳታ እየተደረገ መሆኑን የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ለፋና…

በአፋር ክልል በህልውና ዘመቻው ለተሳተፉ የጤና ተቋማትና ባለሙያዎች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በህልውና ዘመቻው ለተሳተፉ ለክልሉ የጤና ተቋማትና ባለሙያዎች የእውቅና እና የምስጋና መርሐ ግብር ተካሄደ፡፡ ዛሬ በተካሄደው የምስጋና መርሐ ግብር ÷ በክልሉ በህልውና ዘመቻ ወቅት በብቃት እና በታታሪነት ለተሳተፉ ለክልሉ…

ባለሥልጣኑ ስርዓተ ፆታን ያገናዘበ የግጭት አዘጋገብ መመሪያ ላይ እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከተባበሩት መንግስታት የኢትዮጵያ ሴቶች ጋር በመተባባር ስርዓተ ፆታን ያገናዘበ የመገናኛ ብዙኃን የግጭት አዘጋገብ መመሪያ አዘጋጅቶ ከመገናኛ ብዙኃን ኃላፊዎች ጋር እየተወያየ ነው፡፡ የውይይቱ ዋና ዓላማ…

የኢትዮጵያ የማራቶን ዱላ ቅብብል ውድድር በሶማሌ ክልል ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣መጋቢት 30፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የኢትዮጵያ የማራቶን ዱላ ቅብብል ውድድር ሚያዚያ 9 ቀን 2014 ዓ.ም በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ይካሄዳል። በውድድሩ ላይ ክልሎች፣ ከተማ አስተዳደሮች፣ ክለቦች፣ የአትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከላትና ተቋማት እንደሚሳተፉ…

በክልሉ የህዝቦችን ደህንነት በማረጋገጥ ልማትን ማስቀጠል እንዲቻል በተደራጀ ዕቅድ መመራት አለብን – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ሰላምና የህዝቦችን ደህንነት በማረጋገጥ ልማትና ዕድገትን ማስቀጠል እንዲቻል ወጥነት ባለው አሰራርና በተደራጀ ዕቅድ መመራት አለብን ሲሉ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕስ መስተዳድር ሽመለስ አብዲሳ ተናገሩ። የክልሉ…

የግጭት መከላከልና ሰላም ግንባታ ስትራቴጂ ሰነድ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የአስተባባሪና የማኔጅመንት አባላት የግጭት መከላከልና ሰላም ግንባታ ስትራቴጂ ሰነድ ላይ ውይይት እያካሄዱ ነው። በውይይቱ ላይ የተገኙት የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር ፥ በሀገራችን…