Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ እና የአማራ ክልሎችን የሚያስተሳስሩት የሙከጡሪ-ኮከብ መስክ እና ኮከብ መስክ- ዓለም ከተማ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች ተጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልልን ከአማራ ክልል ጋር በመንገድ መሰረተ ልማት የሚያስተሳስሩት የሙከጡሪ-ኮከብ መስክ እና ኮከብ መስክ-ዓለም ከተማ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች በመስክ የስራ ቅኝት ተጎበኙ። ለመንገዶቹ የግንባታ ስራ አመቺነት…

በድሬዳዋ ከተማ 10 ሚሊየን ብር የሚገመቱ የተለያዩ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር 10 ሚሊየን ብር የሚገመቱ የተለያዩ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸው ተገለጸ። በድሬዳዋ ከተማ ውስጥ ሰርጎ በማስገባት ተደብቀው የነበሩ የተለያዩ የኮንትሮባንድ እቃዎችን በቁጥጥር ስር ማዋላቸውንና እንደተቻለና በቁጥጥር ስር…

በቤልጂየም የሚገኙ ባለሀብቶች በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበላቸው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘርፉ የካበተ ልምድ ያላቸው የቤልጂየም ባለሀብቶች በኢትዮጵያ የፋርማሲዩቲካል ዘርፍ እንዲሳተፉ ለማድረግ የበይነ መረብ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በቤልጂየም የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጡ አካላት የተሳተፉበት…

ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው የመመለሱ ስራ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በሁለት ዙር ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ህጻናትን ጨምሮ ሴቶች ተመልሰዋል፡፡ ዛሬ ማለዳ በተደረገው የመጀመሪያ በረራ 105 ህጻናት ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡…

የኢትዮ-ኬንያ ግንኙነት ተጨባጭ የኢኮኖሚ ጥቅም እያስገኘ ነው – አምባሳደር መለስ ዓለም

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኬንያ በፖለቲካና ማህበራዊ መስኮች ያላቸውን መልካም ግንኙነት የዜጎችን ህይወት ወደ የሚያሻሽል የኢኮኖሚ ፋይዳ እየተለወጠ መሆኑን በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር መለስ ዓለም ገለጹ። የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም፥…

አዳዲስ የቻይና ማዕድን ኩባንያዎች በኢትዮጵያ እንዲሳተፉ ለማድረግ መግባባት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ዑማ በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ዣው ዢዋን ጋር በማዕድን ዘርፍ አብሮ በመስራት ዙሪያ ውይይት አደረጉ፡፡ ኢንጂነር ታከለ ዑማ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ ከቻይና አምባሳደር ዣው ዢዋን ጋር…

አብርሆት ቤተ መጻሕፍት በየቀኑ ከ1 ሺህ በላይ ተገልጋዮችን እያስተናገደ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አብርሆት ቤተ መጻሕፍት በየቀኑ ከ1ሺህ በላይ ተገልጋዮችን እንደሚያስተናግድ ቤተ መጻሕፍቱን ተረክቦ እያስተዳደረ የሚገኘው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መረጃ ያመላክታል፡፡ አብርሆት ቤተ መጻሕፍት በውስጡ በተገነቡለት ዘመናዊ፣ ውብና…

ኢትዮጵያ ከሁሉም አገራትና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማጠናከር ጽኑ ፍላጎት አላት – ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሁሉም አገራትና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማጠናከር ጽኑ ፍላጎት እንዳላት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ…

የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ያለማቸውን አራት ቴክኖሎጂዎች ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ያለማቸውን 3ዲ ፕሪንተር፣ ፕላንት ዌት (መሬት ላይ ሆኖ በየትኛውም የህዋ አካል ላይ ክብደትን ለማወቅ የሚያስችል ቴክኖሎጂ) ባለ 70 ሚሊሜትር ሪፍራክተር ቴሌስኮፕ እና ባለ 200 ሚሊ ሜትር ቴሌስኮፕ…