Fana: At a Speed of Life!

ከአብዬ ሰላም ማስከበር ተልዕኮ ኢትዮጵያዊነትን አስቀድመው ወደ አገራችው ለተመለሱ የትግራይ ተወላጅ የሰራዊት አባላት ምስጋና ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአብዬ አለም አቀፍ ሰላም ማስከበር ተልዕኮ ኢትዮጵያዊነትን አስቀድመው ወደ ሀገራችው ለተመለሱ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ክብር እና ምስጋና እንደሚገባቸው ተገልጿል። የመከላከያ ሰላም ማስከበበር ማዕከል ከአብዬ ለተመለሱ ሰላም…

ዩክሬን ለሩሲያ ግልጽ ጠላት መሆኗን አሳይታለች-ዲሚትሪ ፔስኮቭ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘመናዊቷ ዩክሬን የሩሲያ የረጅም ጊዜ ጠላት መሆኗን አሳይታለች ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ተናገሩ፡፡ ቃል አቀባዩ ለቤላሩስ የቴሌቪዥን ጣቢያ እንደተናገሩት÷ ዩክሬን ለእኛ የደህንነት እና ህልውና ስጋት የሆነች ሀገር ናት፤አሁን…

ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ሰላም የምታደርገውንድጋፍ አጠናክራ እንድትቀጥል ተጠየቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ሰላም እና መረጋጋት የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንድትቀጥል ተጠይቃለች፡፡   በኢፌዲሪ የሀገር መከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ…

ሀገርን የሚለውጥ ውጤት ለማምጣት እየተደረገ ላለው ጥረት የኢንተርፕራይዞች ሚና የላቀ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ድህነትን ከመሰረቱ ለማስወገድና ሀገርን የሚለውጥ ውጤት ለማምጣት እየተደረገ ላለው ሁሉን አቀፍ ጥረት ስኬት የኢንተርፕራይዞች ሚና የላቀ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። በኦሮሚያ ክልል 12ኛው ዙር…

በኤሊያስ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ 350 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወደመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቃሊቲ ኢንዱስትሪ መንደር በኤሊያስ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ 350 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ላይ ውድመት መድረሱ ተገለጸ። የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ…

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በሰላም እጦት ትምህርታቸውን አቋርጠው የነበሩ ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገሪቱ ተከስቶ በነበረው የጸጥታ ችግር ከአክሱም፣ ከዲግራትና ከወልድያ ዩኒቨርሲቲዎች በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተመድበው ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ከነበሩ 726 ተማሪዎች መካከል 270 ያህሉ በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል።…

በኤሌክትሪክ የምትሰራ ባለ 3 እግር ተሽከርካሪ የሰራው ስራ ፈጣሪ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ በኤሌክትሪክ ሃይል የምትሰራ እና 4 ሰዎችን የመጫን አቅም ያላት ባለ 3 እግር ተሽከርካሪ (ባጃጅ) በአንድ ስራ ፈጣሪ መሰራቷ ተገልጿል፡፡   የተሽከርካሪዋ አምራች አቶ መቅድም ኃይሉ እንደሚሉት÷ባለ ሶስት…

አቶ እርስቱ ይርዳ በጉራጌ ዞን እየተሰሩ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ በጉራጌ ዞን ከ383 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ብር በሆነ ወጪ እየተገነባ ያለውን የከሪብ መስኖ ፕሮጀክት እየጎበኙ ነው።   በዞኑ 1660 ሄክታር መሬት ያለማል ተብሎ የሚጠበቀው…

የሰሜን፣ ማዕከላዊ እና ምዕራብ ጎንደር ዞኖች የሰላም እና ደህንነት የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ጎንደር፣ የማዕከላዊ ጎንደር እና የምዕራብ ጎንደር ዞኖች እንዲሁም የጎንደር ከተማ ህዝብ የሰላም እና ደህንነት የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። በምክክር መድረኩ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ፣ የሶስቱም ዞኖች…

የሲዳማ ክልል በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ3.9 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ3.9 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ባለስልጣን ገለጸ። ባለስልጣኑ በዘንድሮው በጀት ዓመት 5.5 ቢሊየን ብር ገቢ ለማስገባት አቅዶ እየሰራ መሆኑን የባለስልጣኑ ኃላፊ አቶ…