ከአብዬ ሰላም ማስከበር ተልዕኮ ኢትዮጵያዊነትን አስቀድመው ወደ አገራችው ለተመለሱ የትግራይ ተወላጅ የሰራዊት አባላት ምስጋና ቀረበ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአብዬ አለም አቀፍ ሰላም ማስከበር ተልዕኮ ኢትዮጵያዊነትን አስቀድመው ወደ ሀገራችው ለተመለሱ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ክብር እና ምስጋና እንደሚገባቸው ተገልጿል።
የመከላከያ ሰላም ማስከበበር ማዕከል ከአብዬ ለተመለሱ ሰላም…