የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ትናንት የመጨረሻ የኮቪድ-19 ታካሚን ወደ ቤት ሸኝቶ ለመጀመሪያ ጊዜ ያለ ኮቪድ ታካሚ አድሯል
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለሁለት አመታት ኮቪድ19 የተገኘባቸውን ህመምተኞች ተቀብሎ ሲያክም የቆየው የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ትናንት የመጨረሻ ታካሚን ወደ ቤት ሸኝቶ ለመጀመሪያ ጊዜ ያለ ኮቪድ 19 ታካሚ አድሯል።
ቫይረሱ በኢትዮጵያ ከተገኘ በኋላ ሆስፒታሉ ላለፉት…