Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በሃምሳ አለቃ ጋሻዬ ጤናው የተጻፈውን “የተካደው ሰሜን ዕዝ ” የተሰኘ መጽሃፍ መረቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሃምሳ አለቃ ጋሻዬ ጤናው የተጻፈው "የተካደው ሰሜን ዕዝ" የተሰኘ መጽሃፍን በዛሬው ዕለት መርቀዋል። በሃምሳ አለቃ ጋሻዬ ጤናው የተጻፈው "የተካደው ሰሜን ዕዝ" የተሰኘው መጽሃፍ…

የሁለቱ ክልሎች አመራሮች በአዋሳኝ አካባቢዎች የሚፈጠሩ የጸጥታ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን እና በአማራ ክልል አዊና ምዕራብ ጎንደር ዞኖች የሚስተዋለውን የጸጥታ ችግር እልባት ለመስጠት የሁለቱ ክልሎች ከፍተኛ የጸጥታ አካላት በግልገል በለስ ከተማ እየመከሩ መሆናቸው ተገለጸ። የሁለቱ…

በክልሉ ያጋጠመውን የአፈር ማዳበሪያ የአቅርቦት ችግርና መፍትሔዎቹ ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የ2014/15 የምርት ዘመን ያጋጠመውን የአፈር ማዳበሪያ የአቅርቦት እጥረት እና መፍትሄ ለማስቀመጥ ያለመ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አጀበ ስንሻው በሀገር አቀፍ ደረጃ…

በአቶ ርስቱ ይርዳ የተመራ ልዑክ በስልጤ ዞን የልማት ፕሮጀክቶችን እየጎበኘ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር በአቶ ርስቱ ይርዳ የተመራ ልዑክ በስልጤ ዞን የልማት ፕሮጀክቶችን እየጎበኘ ነው፡፡ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳውን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በስልጤ ዞን እየተገነቡ ያሉ…

በአማራ ክልል ለግማሽ ሚሊየን ያህል ሴቶች የማህፀን በር ጫፍ የካንሰር መከላከያ ክትባት ከመጋቢት 26 ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የመጀመሪያውን ዙር ክትባት የወሰዱትን ጨምሮ ለግማሽ ሚሊየን ያህል ሴቶች የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር መከላከያ ክትባት ከመጋቢት 26 ቀን 2014 ጀምሮ እንደሚሰጥ ተገለጸ ፡፡ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስቴር…

ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል ተወካዮች ጋር ዓለም አቀፍ ወንጀሎችን መከላከል በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መከረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል ዘላለም መንግስቴ በፈረንሳይ ሊዮን በኢንተርፖል ዋና ጽህፈት ቤት ተገኝተው በድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችና ሽብርተኝነትን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ውይይት አድርገዋል፡፡…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው 7ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎች ማሳለፉን አስታወቀ፡፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 7ኛ መደበኛ ስብሰባ÷ በማክሮ ኢኮኖሚ እና ፊሲካል ማዕቀፍ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ…

የፌደራል ፖሊስ የጀመረውን የቴክኖሎጂ ማስፋፋት እና የለውጥ ሂደት ከዳር ለማድረስ አብረን እንሰራለን- ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የጀመረውን ቴክኖሎጂ ማስፋፋት እና የለውጥ ሂደቱን ከዳር ለማድረስ አብረው እንደሚሰሩ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ዋና ጸኃፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ገለጹ፡፡…

የኦነግ የቀድሞ ሊቀመንበር ገላሣ ዲልቦ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈፀመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የኦነግ መስራች እና አመራር ገላሣ ዲልቦ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈፀመ። ዛሬ ረፋድ የሽኝት መርሀ ግብር ሲ ኤ ምሲ አካባቢ ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ጀምሮ የተከናወነ ሲሆን÷ በመርሀ ግብሩ ላይ የቀድሞ የትግል…

ኢትዮጵያ ቀጠናዊ የሰራተኞች ፍልሰት ጉዳይ ምክክር የሚኒስትሮች ፎረም ሊቀ-መንበርነትን ተረከበች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ቀጠናዊ የሰራተኞች ፍልሰት ጉዳይ ምክክር የሚኒስትሮች ፎረም ሊቀ-መንበርነትን መረከብዋ ተገለፀ፡፡ አስራ አንድ የምስራቅና አፍሪካ ቀንድ ሀገራት የሚሳተፉበት ቀጠናዊ የሰራተኞች ፍልሰት ጉዳይ ምክክር የሚኒስትሮች ፎረም…