Fana: At a Speed of Life!

በድርቅ ለተጎዱ እና ለተፈናቀሉ ዜጎች 9 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ለተፈናቀሉ ወገኖች እና በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች 9 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ ተደረገ፡፡ የስደተኞችና ተመላሾች ኮሚሽን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለሚገኙ ተፈናቃይ…

ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ የላከው ሰብዓዊ ድጋፍ ትግራይ ክልል ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ የህክምና፣ ምግብ እና የውሃ ማጣሪያ ግብዓቶችን ያካተተ ድጋፍ ዛሬ ትግራይ ክልል መድረሱን አስታወቀ፡፡ የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ የላከው ይህ ድጋፍ፥ እ.ኤ.አ ከመስከረም 2021 በኋላ…

የኢትዮጵያን አረንጓዴ አሻራ ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ የሚያስተዋውቅ ኮንፈረንስ በመጪው ሐምሌ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የአረንጓዴ አሻራ ልምድ ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ የሚያስተዋውቅ ኮንፈረንስ ለማካሄድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲው በመጪው ሐምሌ በአዲስ አበባ ለሚካሄደው ኮንፈረንስ…

በክልሉ ለመጀመሪያ ጊዜ 442 ሄክታር ማሳ በበጋ መስኖ ስንዴ ለምቷል–ዶክተር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ለመጀመሪያ ጊዜ በበጋ መስኖ 442 ሄክታር ማሳ በስንዴ ማልማት መቻሉን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ አስታወቀ። የክልሉ ምክር ቤት አባላት በካፋ ዞን ጊምቦ…

51ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር በመከላከያ ስፖርት ክለብ አሸናፊነት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለስድስት ተከታታይ ቀናት በሀዋሳ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ሲካሄድ የቆየው 51ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር በመከላከያ ስፖርት ክለብ አጠቃላይ አሸናፊነት ተጠናቀቀ። ከመጋቢት 19 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የተካሄደው…

በክልሉ በዘንድሮው የበጋ ልማት በዘር ከተሸፈነ የስንዴ ማሳ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት እንደሚሰበሰብ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮው የበጋ ልማት 40 ሺህ ሄ/ር መሬት ላይ ከተሸፈነው የስንዴ ማሳ ከ1 ሚሊየን 500 ሺህ ኩንታል በላይ ምርት እንደሚሰበሰብ ተገለፀ፡፡ በክልሉ በ 2014 ዓ.ም በመስኖ በበጋ የለማው ስንዴ አሰባሰብና ወደ…

በመጅሊስ የመተዳደሪያ ደንብ ላይ የተደረገው ውይይት በስኬት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጅሊስ የመተዳደሪያ ደንብ ላይ የተደረገው ውይይት የጋራ መግባባት ላይ ተደርሶ በስኬት መጠናቀቁ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ። በመጅሊሱ የመተዳደሪያ ደንብ ላይ ለአንድ ሳምንት ሲካሄድ የቆየውን ውይይት…

የጎርጎራ ገበታ ለሀገር ፕሮጀክት ግንባታ የሲቪል ስራ ከ90 በመቶ በላይ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎርጎራ ገበታ ለሀገር ግንባታ ፕሮጀክት የሲቪል ስራ ከ90 በመቶው በላይ መጠናቀቁን የጎርጎራ ገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አስታወቀ። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለና ካቢኔያቸው ዛሬ የፕሮጀክቱን የስራ እንቅስቃሴ…

ብሪታኒያ ከሩሲያ በሚገቡ የብረት ምርቶች ላይ እገዳ ጣለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታኒያ ከሩሲያ በሚገቡ አንዳንድ የብረት ምርቶች ላይ እገዳ መጣሏን አስታውቃለች፡፡ የለንደን የብረታ ብረት አቅራቢ ድርጅት (ኤልኤምኢ) እንዳስታወቀው ከሩሲያ የሚገቡ ብረቶች በብሪታኒያ መጋዘኖች ውስጥ እንዳይቀመጡ…

4 ልጆቿን በጫካ ውስጥ ስታሳድግ ለነበረች እናት የመኖሪያ ቤት ተበረከተላት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 4 ልጆቿን በጫካ ውስጥ ስታሳድግ ለነበረች እናት በ478 ሺህ ብር ወጪ የተደረገበት የመኖሪያ ቤት እና የቤት ቁሳቁስ ተበረከተላት፡፡ የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ አስተዳደር 4 ልጆቿን በጫካ ውስጥ ስታሳድግ ለነበረች…