Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ለመረጋጋቷ እየወሰደች ያለችውን እርምጃዎች እንደምታበረታታ ዴንማርክ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ የአህመድ ሽዴ ከዴንማርክ የልማት ትብብር ሚኒስትር ፍሊሚንግ ሞለር ሞርቴንሰን ጋር ተወያዩ። በገንዘብ ሚኒስቴር በተካሄደው ውይይት ላይ የዴንማርክን የቆየ የኢትዮጵያ የልማት አጋርነት ያነሱት አቶ አህመድ፥…

የሰብዓዊ ድጋፍ የያዙ 16 የጭነት ተሽከርካሪዎች መቀሌ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ ድጋፍ የያዙ 16 ተጨማሪ የጭነት ተሽከርካሪዎች በዚህ ሳምንት መቀሌ መግባታቸውን የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ፡፡ በያዝነው ሣምንት መቀሌ ከደረሱት የሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ 16 ተሽከርካሪዎች በተጨማሪ÷ 64 ሌሎች…

የኦሮሚያ ወጣቶች ህብረት በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የምርጥ ዘር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ወጣቶች ህብረት በክልሉ በድርቅ ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች የምርጥ ዘር ድጋፍ አደረገ፡፡ በክልሉ ድርቅ በተከሰተባቸዉ 7 ዞኖች የበልግ ዝናብ መጣል መጀመሩን ተከትሎ አርሶ አደሮችና ከፊል አርብቶ አደሮች ወደ ግብርና ስራቸዉ እንዲመለሱ…

በኢትዮጵያ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 29 ነጥብ 83 ሚሊየን መድረሱን ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትየጵያ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 29 ነጥብ 83 ሚሊየን መድረሱን እና የበይነ መረብ ግንኙነት ፍጥነት እየጨመረ መምጣቱን ሰሞኑን የተካሄደ አንድ ጥናት አመለከተ። የኢትዮጵያን ሕዝብ ቁጥር 119 ነጥብ 3 ሚሊየን አድርጎ…

ግምታቸው ከ9 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በላይ የሆኑ የኮንትሮባንድ ሲጋራዎችና ልባሽ ጨርቆች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሸዋ ዞን መተሓራ ከተማ ግምታቸው ከ9 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በላይ የሆኑ የኮንትሮባንድ ሲጋራዎችና ልባሽ ጨርቆች መያዛቸውን ፖሊስ አስታወቀ። የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ዲቭዥን ሃላፊ ኮማንደር አስቻለው ዓለሙ ለኢዜአ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ድርጅቶችና ተቋማት የቴሌኮም ምርት እና አገልግሎቶችን ለማቅረብ እና ለማከፋፈል ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በጋራ ለመሥራት ተፈራረሙ። ኢትዮ ቴሌኮም በመላው ኢትዮጵያ በ509 የራሱ የሽያጭ ማዕከል እንዲሁም በ134 የወኪል…

የሸዋል -ኢድ በዓልን አስመልክቶ ሐረርን ፅዱና ውብ ለማድረግ በትኩረት እየተሠራ ነው- የሐረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የሚከበረውን የሸዋል -ኢድ በዓል አስመልክቶ ከተማዋን ፅዱና ውብ ለማድረግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የሐረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት አስታወቀ፡፡ በከተማዋ ማዘጋጃ ቤት የከተማ ደረቅ ቁሻሻ አስወጋጅና የአረንጓዴ አካባቢ…

በቤንች ሸኮ ዞን የወባ በሽታ ስርጭት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በቤንች ሸኮ ዞን የወባ በሽታ ስርጭት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ኃይሌ ዘውዴ በሰጡት መግለጫ÷ በክልሉ በሶስት ዞኖች…

ዜጎች በፈለጉት አካባቢ ሀብትና ንብረት አፍርቶ የመኖር መብታቸው እንዲከበር የጋራ ሥራ ያስፈልጋል- የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአግላይነት አመለካከት ለሰላም መደፍረስ አንዱ ምክንያት በመሆኑ ዜጎች በሀገራቸው ውስጥ በፈለጉት አካባቢ ሀብትና ንብረት አፍርቶ የመኖር መብታቸው እንዲረጋገጥ ለማድረግ በጋራ መስራት እንደሚገባ የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት ገለጸ፡፡…

ሶማሊያ በመጪው ሰኔ 15 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እንደምታካሂድ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሶማሊያ ለረጅም ጊዜ የተራዘመውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሰኔ 15 እንደምታደርግ አስታውቃለች፡፡ የሶማሊያ ፓርላማ በዛሬው ዕለት እንዳስታወቀው፥ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የአገሪቱ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በሰኔ አጋማሽ የሚካሄድ ሲሆን፣ ከሁለቱም ምክር…