Fana: At a Speed of Life!

የለገጣፎ ለገዳዲ የእግር ኳስ ቡድን ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ፕሪሚየር ሊግ ማደጉን አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ተሳታፊ የነበረው የለገጣፎ ለገዳዲ የእግር ኳስ ቡድን ወደ ፕሪሚየር ሊግ ማደጉን አረጋግጧል፡፡ ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው “የምድብ ለ” ጨዋታ ሰንዳፋ በኬን 4- ለ 0 ያሸነፈው ለገጣፎ ለገዳዲ የእግር ኳስ ቡድን በታሪኩ…

ለትንሳኤ በዓል ወደ እስራኤል ለሚሄዱ ኢትዮጵያውያን ተጥሎ የነበረው የቡድን ጉዞ እገዳ ተነሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል ከኢትዮጵያ ለሚሄዱ ጎብኚዎች በቡድን ቪዛ ላይ ከሁለት ዓመታት በላይ ጥላው የነበረው እገዳ መነሳቱ ተገለጸ፡፡ በእየሩሳሌም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን ገዳም አባቶች፣ በእስራኤል የኢትዮጵያ ኤምባሲ፣…

በጦርነቱ የተፈናቀሉ ዜጎችን እና ከዓረብ ሀገራት ተመላሾችን ወደ ሥራ ለማስገባት በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ከስደት ተመላሽ ወገኖችን በማሠልጠን ወደ ሥራ ለማሰማራት ከፋይናንስ ተቋማት ኃላፊዎች እንዲሁም ከክልል እና ከፌደራል መንግስት አመራሮች ጋር ተወይይቷል፡፡ በሀገር አቀፍ የምክክር መድረኩ በጦርነት ሳቢያ ጉዳት…

ኢትዮጵያ በ60ኛው የአፍሪካ፣ ካሪቢያን እና ፓሲፊክ ሃገራት የፓርላማ ምክር ቤት እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በፈረንሳይ እየተካሄደ ባለው 60ኛው የአፍሪካ፣ የካሪቢያን እና የፓሲፊክ ሃገራት የፓርላማ ምክር ቤት እየተሳተፈች ነው፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ የሚመራ የኢትዮጵያ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ትናንት በይፋ…

ለባህል፣ እሴትና አስተዳደራዊ ስርአቶች ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከገባችበት ችግር ለመውጣት ለባህል፣ እሴቶች እና አስተዳደራዊ ስርአቶች ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ወርቅነሽ ብሩ ተናገሩ። ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከደቡብ ክልል ባህል ቱሪዝም ቢሮ እና…

ተቋማቱ የመንግስት አገልግሎት የክፍያ ስርዓትን ለማዘመን ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ማስተር ካርድ የመንግስት አገልግሎት የክፍያ ስርዓትን ለማዘመን ተስማምተዋል፡፡ ተቋማቱ የኦንላይን የክፍያ ስርዓትን ለማዘመን በጋራ ለመስራት የተስማሙ ሲሆን ፥ በስምምነቱ መሰረት…

ክላረንስ ሴዶርፍ ከአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ጋር አዲስ አበባ ይመጣል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የኔዘርላንድስ አማካይ ክላረንስ ሴዶርፍ ከአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ጋር አዲስ አበባ ይመጣል። የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ሚያዚያ 2 ቀን ቅዳሜ በሸራተን አዲስ ከቀኑ 7 ሰአት ጀምሮ በሚካሄድ ስነ ስርአት በተመልካች ይጎበኛል።…

ሩሲያ ከዛሬ ጀምሮ የነዳጅ ክፍያ በሩብል እንዲሆን ደነገገች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን ሀገራቸው ነዳጅ በሩብል ለመሸጥ የሚያስችላትን ድንጋጌ ፈረሙ፡፡ ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን ÷ ሀገራት ከዛሬ ጀምሮ በሩሲያ ባንኮች አካውንት እንዲከፍቱና የነዳጅ ሽያጭ ክፍያቸውን በሩሲያ መገበያያ ገንዘብ ሩብል…

ሩሲያ በአውሮፓ ህብረት አመራሮች ላይ የጉዞ እገዳ ጣለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት አመራሮች ወደ ሩሲያ እንዳይገቡ መታገዳቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በአመራሮቹ ላይ የተጣለው እገዳ ሞስኮ ዩክሬን ላይ ከወሰደችው ወታደራዊ እርምጃ ጋር በተያያዘ በምዕራባውያን ለተጣለባት ማዕቀብ የአጸፋ ምላሽ…

የፀጥታው ምክር ቤት በሶማሊያ አዲስ የሰላም አስከባሪ ኃይል እንዲሰማራ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት በሶማሊያ አዲስ ሰላም አስከባሪ ኃይል እንዲሰማራ የቀረበውን ሃሳብ በሙሉ ድምፅ አፅድቋል፡፡   ውሳኔው የፀደቀው በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የሰላም ማስከበር ተልእኮ (አሚሶም) የግዳጅ ጊዜው…