Fana: At a Speed of Life!

500 ሜትሪክ ቶን አስቸኳይ የሰበአዊ ድጋፍ ትግራይ ክልል ደርሷል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 500 ሜትሪክ ቶን አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ በዛሬው ዕለት ትግራይ ክልል መድረሱን የአለም ምግብ ድርጅት ገለጸ። ወደ ክልሉ በየብስ የሚደረገው የሰብአዊ ድጋፍ እንቅስቀሴ መጀመሩን ተከትሎ ሰፊ ስትራቴጂካዊ ውጤት እያስገኘ መሆኑን ድርጅቱ አስታውቋል።…

የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ተሻሽሎ የወጣው መመሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ተሻሽሎ የወጣው መመሪያ ቁጥር 882/2014 ይፋ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከልና ለመቆጣጠር፣ የጥንቃቄ እርምጃዎችንና ክትባትን በሚመለከት…

በሻሸመኔ ከተማ 200 ኪሎ ግራም የሚመዝን የካናቢስ አደንዛዥ ዕፅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻሸመኔ ከተማ ትናንት ማታ በተደረገ አሰሳ 200 ኪሎግራም የሚመዝን ካናቢስ አደንዛዥ ዕፅ መያዙን የከተማዋ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል፡፡ የመምሪያው ህዝብ ግንኙነት አስተባባሪ ኢንስፔክተር ታምራት አበበ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት መካከል የባሕል ፌስቲቫል ለማካሄድ ከኤምባሲ ተወካዮች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የምስራቅ አፍሪካ ህዝቦች የባሕል ፌስቲቫል ለማካሄድ የታላላቅ ሐይቆች እና የአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች የኤምባሲ ተወካዮች ጋር ውይይት ተካሄደ። የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ ቀጄላ መርዳሳ ÷ የባሕልና የኪነ-ጥበብ ዝግጅት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን…

አዋሽ ባንክ በሶማሌ ክልል በድርቁ ለተጎዱ ወገኖች 15 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ባንክ በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውል የ15 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የምግብ እህል ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን የአዋሽ ባንክ የምስራቅ ኢትዮጵያ ዲስትሪክት ዋና ዳይሬክተር አቶ ወጋየሁ ተሾመና የአዋሽ ባንክ…

በባሕርዳር ከተማ በዓባይ ወንዝ ላይ የሚገነባው ዘመናዊ ድልድይ 60 በመቶ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕርዳር ከተማ በዓባይ ወንዝ ላይ በ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ እየተገነባ የሚገኘው ዘመናዊ ድልድይ ግንባታ 60 በመቶ መጠናቀቁ ተገልጿል፡፡ የከተማዋ ኮንስትራክሽን ልማት ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ገበያው በላይ ÷ ለረጅም ዓመታት…

የወልዲያ – ጭፍራ – ሚሌ የ90 ሜትር ድልድይ ግንባታ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወራሪ ቡድኑ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት የወልዲያ-ጭፍራ-ሚሌ የ90 ሜትር ድልድይ ግንባታ ተጠናቆ ዛሬ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። የዲስትሪክቱ ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር ሳምሶን ተስፋየ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት በጦርነቱ ምክንያት…

በህገወጥ ገንዘብ መያዝ እና የአደንዛዥ እፅ ማዘዋወር ወንጀል የተጠረጠሩ የውጭ ሀገር ዜጎች የቅጣት ውሳኔ ተላለፈባቸው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገወጥ ገንዘብ መያዝ እና የአደንዛዥ እፅ ማዘዋወር ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ የውጭ ሀገር ዜጎች ፅኑ እስራትና የገንዘብ ቅጣት ተወሰነባቸው በህገ ወጥ መንገድ ኢትዮጵያ ውስጥ በመግባት መኖር የውጭ ሀገር ገንዘብ መያዝና የአደንዛዥ እፅ ማዘዋወር…

ቋሚ ኮሚቴው በ2013 ዓ.ም አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤትን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በ2013 ዓ.ም አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤትን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያየ፡፡ የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ…

የስልጤ ህዝብ ራሱን በራሱ ማስተዳደር ከጀመረ በኋላ ዘርፈ ብዙ ለውጦችን አስመዝግቧል – ወ/ሮ ፋጤ ሰርሞሎ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስልጤ ህዝብ ራሱን በራሱ ማስተዳደር ከጀመረ በኋላ በማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ለውጥ ማስመዝገቡን የደቡብ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ፋጤ ሰርሞሎ ተናገሩ፡፡ አፈ ጉባኤዋ በ15ኛው የስልጤ ባህልና ቋንቋ ሲምፖዚዬም መድረክ ላይ…