Fana: At a Speed of Life!

የሰሜን ምስራቅ አካባቢ የኦፕቲካል ፋይበር መስመሮች ጥገና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ህወሓት በከፈተው ጦርነት ከፍተኛ ውድመት አጋጥሞ የነበረውን የከፍተኛ ኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ መስመሮች እና የኦፕቲካል ፋይበር ገመዶች የመጠገን ሥራ ተጠናቀቀ፡፡   ከደብረሲና - ሸዋሮቢት - ከሚሴ -…

የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይል እንዲጠናከር ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይል በአካባቢው ያለውን የሠላምና ደህንነት የሚመጥን ወቅታዊ አቅም ሊኖረው እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ የኢፌዴሪ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹምና የምስራቅ አፍሪካ የጦር ኃይሎች ኤታማዦር ሹሞች ኮሚቴ…

15ኛው የስልጤ የባህል፣ የታሪክ እና ቋንቋ ሲምፖዚየም በወራቤ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣መጋቢት 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) 15ኛው የስልጤ የባህል፣ የታሪክ እና ቋንቋ ሲምፖዚየም በወራቤ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ከሲምፖዚየሙ በተጨማሪ በእለቱ በዞኑ የማንነት ጥያቄ የተመለሰበትን 21ኛ አመት ጎን ለጎን እየተከበረ ይገኛል፡፡ ሲምፖዚየሙ የደቡብ ክልል ምክር ቤት…

በሳዑዲ አረቢያ እስር ቤቶችና ማዕከላት በአስቸጋሪ ሁኔታ የነበሩ 2 ሺህ 111 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ካለፈው ረቡዕ ጀምሮ በሳዑዲ አረቢያ እስር ቤቶች እና ማዕከላት በአስቸጋሪ ሁኔታ ላይ የነበሩ 2 ሺህ 111 ዜጎች ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገለጹ፡፡ በዛሬው ዕለት ብቻ ከ1 ሺህ 420…

የብሔራዊ ምክክሩ አሳታፊነት የሚሳካው ሁሉም ኢትዮጵያዊ በቀናነትና በባለቤትነት ሂደቱን መደገፍ ሲችል መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ምክክሩ አሳታፊነት የሚሳካው ሁሉም ኢትዮጵያዊ በቀናነትና በባለቤትነት ሂደቱን መደገፍ ሲችል መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፥ አካታች…

ኤች አር-6600 እና ኤስ-3199 ረቂቅ ሕጎች እንዳይጸድቁ እየተካሄደ ያለው ትግል ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ላይ የተዘጋጁት ኤች አር-6600 እና ኤስ-3199 ረቂቅ ሕጎች እንዳይጸድቁ ለማድረግ እየተካሄደ ያለው ትግል ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሰላምና አንድነት ለኢትዮጵያ የዋሺንግተን ዲሲ ግብረ ኃይል አስተባባሪ አቶ ጣሰው መላከህይወት ተናገሩ፡፡…

የሶማሌ ክልል ካቢኔ በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል 70 ሚሊየን ብር ተጨማሪ በጀት ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤ (ካቢኔ) ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል 70 ሚሊየን ብር ተጨማሪ በጀትን ጨምሮ በሁለት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ። የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ…

የመድሃኒትና ህክምና ቁሳቁስ እጥረት ህሙማንን ለመርዳት ፈታኝ ሁኔታ ፈጥሯል – የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ባለሙያዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመድሃኒትና ህክምና ቁሳቁስ እጥረት ህሙማንን ለመርዳት ፈታኝ ሁኔታ መፍጠሩን የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የህክምና ባለሙያዎች ተናገሩ፡፡ የተለያዩ የጥቁር አንበሳ ህክምና ባለሙያዎች ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባደረጉት ቆይታ፥ ከግብዓት አቅርቦት…

በቡራዩ ከተማ በሸኔ ሎጅስቲክስ አቅራቢነት በተጠረጠረች ግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ ከባድ መሳሪያና ጥይቶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በኦሮሚያ ክልል ፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን ቡራዩ ከተማ ነዋሪ በሆነች እና በሸኔ የሽብር ቡድን የሎጀስቲክስ አቅራቢነት በተጠረጠረች ግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ ከባድ መሳሪያና ጥይቶች ተያዙ። የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ያካሄደውን ክትትልና…

ቋሚ ኮሚቴው የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ባለስልጣን ኃላፊነቱን በአግባቡ እንዳልተወጣ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምከር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ባለስልጣን በአዋጅ የተሰጠውን ኃላፊነት እና ስልጣን በአግባቡ እንዳልተወጣ ገለጸ፡፡   ቋሚ…