Fana: At a Speed of Life!

በወርሃዊው የፊፋ የአገራት ደረጃ ዋልያዎቹ ሁለት ደረጃዎችን ቀነሱ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወርሃዊው የፊፋ የሀገራት ደረጃ ሰንጠረዥ ዋልያዎቹ ሁለት ደረጃዎችን ዝቅ ብለዋል፡፡   ዓለም አቀፉ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል (ፊፋ) በየወሩ የዓለም ሀገራትን የአግር ኳስ ደረጃ ይፋ አድርጓል፡፡   ለበርካታ ወራት…

የዘላቂ ልማት ግቦች አስተዳደር ፕሮጀክት ማስጀመሪያ ፕሮግራም ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዘላቂ ልማት ግቦች አስተዳደር ፕሮጀክት ማስጀመሪያ ፕሮግራም ይፋ ተደርጓል፡፡ ፕሮጀክቱ በአዲስ አበባ ፣ በኦስሎ እና በማላዊ ዩኒቨርሲዎች በጋራ የተከፈተ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የፕላን እና…

የስልጤ ኤፍ ኤም 92 ነጥብ 6 የማህበረሠብ ሬድዮ ጣቢያ የሙከራ ስርጭት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስልጤ ኤፍ ኤም 92 ነጥብ 6 የማህበረሠብ ሬድዮ ጣቢያ የሙከራ ስርጭት ጀመረ። የማህበረሰቡን የሚዲያ ፍላጎት በላቀ ደረጃ ያሟላል ተብሎ የታመነበት ይህ ጣቢያ የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሊ ከድር…

አሜሪካ የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮችን ለፖለቲካ ፍጆታ ከማዋል እንድትቆጠብ ቻይና ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በቻይና የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮች ላይ ያላትን የተሳሳተ አቀራረብ በአስቸኳይ እንድታርም የቻይና ንግድ ሚኒስቴር አስጠነቀቀ፡፡ የቻይና ንግድ ሚኒስቴር ÷ ቻይና በምታደርጋቸው የንግድ እንቅሥቃሴዎች ላይ ጫና በመፍጠር ኢኮኖሚዋን ለመጉዳት…

አሜሪካ የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮችን ለፖለቲካ ፍጆታ ከማዋል እንድትቆጠብ ቻይና ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በቻይና የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮች ላይ ያላትን የተሳሳተ አቀራረብ በአስቸኳይ እንድታርም የቻይና ንግድ ሚኒስቴር አስጠነቀቀ፡፡ የቻይና ንግድ ሚኒስቴር ÷ ቻይና በምታደርጋቸው የንግድ እንቅሥቃሴዎች ላይ ጫና በመፍጠር ኢኮኖሚዋን ለመጉዳት…

በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል የ45 ሚሊየን ብር የምግብ ፍጆታ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ባንክ በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል የ45 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የምግብ ፍጆታ ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፋ ድርቅ በተከሰተባቸው ቦረና፣ ጉጂና ባሌ አካባቢዎች ለሚገኙ ዜጎች ተደራሽ ይሆናል ተብሏል። የአዋሽ ባንክ…

ታላቁ የረመዳን ወር ይቅር የምንባባልበት ነው – ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር ኢድሪስ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የረመዳን ወር ይቅር የምንባባልበት መሆኑን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር ኢድሪስ ገለጹ፡፡ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር ኢድሪስ የታላቁ ረመዳንን ወር ፆም አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል ።…

ሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ድርድራቸውን ነገ በኦንላይን ሊቀጥሉ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ድርድራቸውን ነገ በቀጥታ (ኦንላይን) ሊቀጥሉ ነው። የዩክሬን ተደራዳሪ ዴቪድ አራካሚያ ሁለቱ ሃገራት በቱርክ ስኬታማ ውይይት ማድረጋቸውን አስታውሰው፥ በነገው እለት በኦንላይን ቀጣይ ድርድራቸውን ያካሂዳሉ ብለዋል።…

ለ2014/15 የምርት ዘመን የሚያስፈልገው የአፈር ማዳበሪያ በበቂ ሁኔታ ለአርሶ አደሩ ማድረስ እንደሚቻል ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2014/15 የምርት ዘመን የሚያስፈልገው የአፈር ማዳበሪያ በበቂ ሁኔታ ለአርሶ አደሩ ማድረስ እንደሚቻል የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ። የኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ ጋሻው አይችሉህም ከፋና ብሮድካስቲንግ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከተመድ የካፒታል ልማት ፈንድ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከተባበሩት መንግስታት የካፒታል ልማት ፈንድ ዋና ዳይሬክተር ፕሪቲ ሲንሃ እና ከተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የማህበራዊ ልማት ሚኒስትር ሂሳ ኢሳ ቡሁመይድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ…