Fana: At a Speed of Life!

በውድ ዋጋ የተገዙ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ንብረቶች ጥቅም ላይ ባለመዋላቸው ለብክነት መዳረጋቸውን የፌዴራል ኦዲተር ቢሮ ገለጸ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአራት ማዕከላት በውድ ዋጋ የተገዙ ንብረቶች ጥቅም ላይ ባለመዋላቸው ለብክነት መዳረጋቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር ቢሮ ገልጿል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ…

በረመዳን ጾም ወቅት በጦርነትና በድርቅ የተጎዱ ወገኖችን ማሰብ ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በታላቁ የረመዳን ጾም ወቅት በጦርነትና በድርቅ የተጎዱ ወገኖችን ህዝበ ሙስሊሙ እንዲያስባቸው ጠይቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ ጾም ራስን አጥርቶ የመመልከቻ ጊዜ…

1443 ኛው የረመዳን ፆም ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1443ኛው የረመዳን ፆም ነገ ቅዳሜ መጋቢት 24  ይጀምራል። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዬች ጠቅላይ ምክር ቤት ለፋና በሮድካስቲንግ ኮርፓሬት እንደገለፀው፥  ጨረቃ ዛሬ ማምሻውን በመታየቷ ፆሙ ነገ ቅዳሜ ይጀምራል። የምክር ቤቱ ህዝብ ግንኙነት…

በኢትዮጵያ ሰብአዊ ድጋፍን ለማድረስ እና ሰላምን ለማረጋገጥ የሚደረገው ጥረት የሚደነቅ ነው – የአውሮፓ ኅብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ዶክተር አኔቴ ዌበር በኢትዮጵያ ሰብአዊ ድጋፍን ለማድረስ እና ሰላምን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት አደነቁ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከልዩ ልዑኩ ጋር…

ኃላፊነታቸውን በማይወጡ አመራሮች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ የሐረሪ ክልል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አመራሩ ሁሉንም ህዝብ በእኩልነት በማገልገል ሃላፊነቱን መወጣት ይገባል ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ-መስተዳድሩ ÷ ሃላፊነታቸውን በማይወጡና ህዝብ እንዲማረር በሚያደርጉ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ላይ…

በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ መምህር አማኑኤል ባልቻ የተሠሩ ድሮኖች የተሳካ በረራ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ መምህር የሆነው አማኑኤል ባልቻ የሠራቸው ድሮኖች (ሰው አልባ አውሮፕላኖች) ያደረጉትን የሙከራ በረራ ስኬት ማጠናቀቃቸውን ዩኒቨርሲቲው ገለጸ፡፡ በአካባቢው በሚገኙ ዕቃዎች ያመረታቸውን “አውሮፕላኖች” በደምቢ ዶሎ ከተማ…

የኢትዮጵያ መድን እግር ኳስ ቡድን ወደ ፕሪምየር ሊግ ማደጉን አረጋገጠ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መድን እግር ኳስ ቡድን ዳግም ወደ ፕሪሚየር ሊጉ መመለሱን አረጋገጠ። በዛሬው የምድብ “ሐ” መርሐ ግብር ኢትዮጵያ መድን እግር ኳስ ቡድን ደቡብ ፖሊስን 1 ለ 0 አሸንፏል። ይህን ተከትሎም ኢትዮጵያ መድን ከስምንት ዓመታት በኋላ…