Fana: At a Speed of Life!

ሩሲያ እና ቻይና ምዕራባውያን ከዩክሬን ቀውስ ጋር ተያይዞ በሞስኮ ላይ የጣሉትን ማዕቀብ ኮነኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ እና የቻይና አቻቸው ዋንግ ዪ ምዕራባውያን በሞስኮ ላይ የጣሉትን ማዕቀብ አውግዘዋል፡፡ ሰርጌይ ላቭሮቭ÷ ምዕራባውያን ሩሲያ በዩክሬን ላይ በወሰደችው እርምጃ ሳቢያ የጣሉት ማዕቀብ…

የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ለ80ሺህ ተፈናቃይ ተማሪዎች የሚያደርገውን ድጋፍ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ) በ 1ሚሊየን ዶላር በጀት ለ80 ሺህ ተፈናቃይ ተማሪዎች የሚያደርገው ድጋፍ ዛሬ በአፋር ክልል ተጀመረ። ድጋፉን በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ቴሪስ ጃንኮብሶን በሠመራ መግለኪቦ 1ኛ…

የኢጋድ አባል ሀገራት የትምህርት ሚኒስትሮች ጉባኤ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 3ኛው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት የትምህርት ሚኒስትሮች ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሂዷል። በጉባኤው የኢጋድ ዋና ጸሀፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁን ጨምሮ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ…

የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ የስራ እንቅስቃሴን ጎብኝተዋል፡፡ ባለሙያዎቹ በጉብኝታቸው የኢንዱስትሪ ፓርኩን ዝርዝር የስራ እንቅስቃሴ ተመልክተዋል፡፡ የኢንዱስትሪ ልማት…

የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በጸጥታ ችግር ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትሯ ጫልቱ ሳኒ ድጋፉን በአሶሳ ከተማ ተገኝተው…

በፍትህ ሚኒስቴርና በክልል ፍትህ ቢሮዎች መካከል በህግ እና ፍትህ ማሻሻያ ዙሪያ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍትህ ሚኒስቴር እና በክልል ፍትህ ቢሮዎች መካከል በህግ እና ፍትህ ማሻሻያ ዙሪያ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። በውይይቱ የፍትህ ሚኒስትር ዶክተር ጌዴዮን ጢሞቴዎስ፣ የመንግስት ህግ እና ፍትህ…

በፍትህ ሚኒስቴርና በክልል ፍትህ ቢሮዎች መካከል በህግ እና ፍትህ ማሻሻያ ዙሪያ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍትህ ሚኒስቴር እና በክልል ፍትህ ቢሮዎች መካከል በህግ እና ፍትህ ማሻሻያ ዙሪያ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል። በውይይቱ የፍትህ ሚኒስትር ዶክተር ጌዴዮን ጢሞቴዎስ፣ የመንግስት ህግ እና ፍትህ…

ሩሲያ 10 የተለያዩ አገራት ዲፕሎማቶች ሞስኮን ለቀው እንዲወጡ አዘዘች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ 10 የተለያዩ አገራት ዲፕሎማቶች በ72 ሰዓታት ውስጥ ሞስኮን ለቀው እንዲወጡ ማዘዟ ተሰምቷል፡፡ ዲፕሎማቶቹ የሞስኮን ገጽታ ለማበላሸት ተንቀሳቅሰዋል በሚል ነው ከሩሲያ እንዲወጡ የታዘዙት፡፡ ከሩሲያ እንዲወጡ…

በእስራኤል የኢትዮጵያን የቱሪዝም ሃብት የሚያስተዋውቅ ዐውደ ርዕይ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል በተዘጋጀው ዓለምአቀፍ የቱሪዝም ጉባኤና ዐውደ ርዕይ የኢትዮጵያን የቱሪዝም ሃብት የሚያስተዋውቅ ዐውደ ርዕይ ቀረበ። በእስራኤል በየዓመቱ የሚካሄደው የቱሪዝም ጉባኤና ዐውደ ርዕይ በዚህ ዓመት “ዓለም አቀፍ…

ከወጪ ንግድ ከ7 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ወደ ውጭ ከላካቸው ምርቶች ከ7 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን ገለጸ፡፡ ከሐምሌ ወር 2013 ዓ.ም ጀምሮ 7 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር የሚያስገኙ ምርቶችን ወደ ውጭ ለመላክ አቅዶ ከ7 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር…